የ1994 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ከውክፔዲያ

የ1994 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
የውድድሩ ዝርዝር
አስተናጋጅ  አሜሪካ
ቀናት ከሰኔ ፲ እስከ ሐምሌ ፲ ቀን
ቡድኖች ፳፬ (ከ፭ ኮንፌዴሬሽኖች)
ቦታ(ዎች) ፱ ስታዲየሞች (በ፱ ከተማዎች)
ውጤት
አሸናፊ  ብራዚል (፬ኛው ድል)
ሁለተኛ  ኢጣልያ
ሦስተኛ  ስዊድን
አራተኛ  ቡልጋሪያ
እስታቲስቲክስ
የጨዋታዎች ብዛት ፶፪
የጎሎች ብዛት ፻፵፩
የተመልካች ቁጥር 3,587,538
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) ቡልጋሪያ ህሪስቶ ስቶይችኮፍ
ሩሲያ ኦሌግ ሳሌንኮ
፮ ጎሎች
ኮከብ ተጫዋች ብራዚል ሮማሪዮ
ኢጣልያ 1990 እ.ኤ.አ. ፈረንሣይ 1998 እ.ኤ.አ.

የ1994 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፭ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፲ እስከ ሐምሌ ፲ ቀን ፲፱፻፹፮ ዓ.ም. በአሜሪካ ተካሄዷል። የዋንጫው ጨዋታ ዜሮ ለ ዜሮ ከአለቀ በኋላ ብራዚል ጣሊያንን ፫ ለ ፪ በመርታት ለአራተኛ ጊዜ ዋንጫውን አግኝታለች። ይህ በቅጣት ምት አሸናፊው የተወሰነበት የመጀመሪያው የዓለም ዋንጫ ነው። ይህ ውድድር በ3.6 ሚሊዮን ሰዎች በመታየቱ እስከ ዛሬ ድረስ በብዙ ተመልካቾች አንፃር ሬከርዱን ይዟል።

ስታዲየሞች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ፓሳዲናካሊፎርኒያ
(ሎስ አንጀለስ፤ ካሊፎርኒያ አካባቢ)
ፖንቲያክሚሺጋን
(ዲትሮይት፤ ሚሺጋን አካባቢ)
ስታንፎርድካሊፎርኒያ
(ሳን ፍራንሲስኮ፤ ካሊፎርኒያ አካባቢ)
ሮዝ ቦውል ስታዲየም ፖንቲያክ ሲልቨርድሮም ስታንፎርድ ስታዲየም
34° 9 41° N 42° 38 45° N 37° 26 4° N
አቅም፦ 91,794 አቅም፦ 77,557 አቅም፦ 80,906
ኦርላንዶፍሎሪዳ ኢስት ሩዘርፎርድኒው ጀርዚ
(ኒው ዮርክ ከተማኒው ዮርክ አካባቢ)
ዋሽንግተን ዲ.ሲ.
ሲትረስ ቦውል ጃየንትስ ስታዲየም ሮበርት ኤፍ. ኬኔዲ ማስታወሻ ስታዲየም
28° 32 21° N 40° 48 44° N 38° 53 23° N
አቅም፦ 61,219 አቅም፦ 75,338 አቅም፦ 53,142
ሺካጎኢልኖይ ዳላስቴክሳስ ፎክስቦሮማሳቹሴትስ
(ቦስተን፤ ማሳቹሴትስ አካባቢ)
ሶልጀር ፊልድ ኮተን ቦውል ስታዲየም ፎክስቦሮ ስታዲየም
41° 51 45° N 32° 46 47° N 42° 5 33.72° N
አቅም፦ 63,117 አቅም፦ 63,998 አቅም፦ 53,644