ደቡብ ወሎ ዞን በአማራ ክልል ከሚገኙት 10 ዞኖች አንዱ ነው። የዞኑ ርዕሰ መስተዳደር በደሴ ከተማ ይገኛል። ዞኑን በሰሜን ሰሜን ወሎ፣ በሰሜን ምዕራብ ደቡብ ጎንደር፣ በምዕራብ ምዕራብ ጎጃም እንዲሁም በደቡብ ሰሜን ሸዋ እና ኦሮሚያ ክልል ያዋስኑታል።
በዞኑ ከሚገኙ ከተሞች መካከል ደሴ፣ ኮምቦልቻ እና ሃይቅ ይገኙበታል።
-
ወሎ የነግድ ስም አይደለም፣ይልቁንስ የቦታ ስያሜ ነው ልክ እንደ ጎጃም እና ጎንደር