ደቡብ ወሎ ዞን

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ደቡብ ወሎ ዞንአማራ ክልል ከሚገኙት 10 ዞኖች አንዱ ነው። የዞኑ ርዕሰ መስተዳደር በደሴ ከተማ ይገኛል። ዞኑን በሰሜን ሰሜን ወሎ፣ በሰሜን ምዕራብ ደቡብ ጎንደር፣ በምዕራብ ምዕራብ ጎጃም እንዲሁም በደቡብ ሰሜን ሸዋ እና ኦሮሚያ ክልል ያዋስኑታል።

ከተሞች[ለማስተካከል]

በዞኑ ከሚገኙ ከተሞች መካከል ደሴኮምቦልቻ እና ሃይቅ ይገኙበታል።

ወሎ የነግድ ስም አይደለም፣ይልቁንስ የቦታ ስያሜ ነው ልክ እንደ ጎጃም እና ጎንደር