ደገሃቡር

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ደገሃቡርኢትዮጵያሶማሌ ክልል ከተማ ሲሆን በደገሃቡር ዞንና በደገሃቡር ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,815 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 22,670 ወንዶችና 20,145 ሴቶች ይገኙበታል።[1]የከተማው አቀማመጥ በ8°13′ ሰሜን ኬክሮስ እና 43°33′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።

[ለማስተካከል] ምንጮች

  1. ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf


የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች