ዱሻንቤ

ከውክፔዲያ

ዱሻንቤ (Душанбе) የታጂኪስታን ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 817,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 590,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 38°38′ ሰሜን ኬክሮስ እና 68°51′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

እስከ 1921 ዓ.ም. ድረስ ስሙ ድዩሻንቤ ሲሆን ስታሊን ግን ከተማውን ስታሊናባድ ሰየመው። በ1952 ዓ.ም. ግን ስሙ ዱሻንቤ ሆነ። ይህ ማለት በፋርስኛ 'ሰኞ' ('ዱ' - ሁለት፣ 'ሻንቤ' - ቀን) ነው። ምክንያቱም በየሰኞ ገበያ ይገኝ ነበር።