ዲያቆን

ከውክፔዲያ

ዲያቆንቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ከብዙ ትምህርት በኋላ የሚመጣ ማዕረግ ነው።

ለድቁና ምን መማር ያስፈልጋል[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዲያቆን ለመሆን ከታች የተዘረዘሩት ነገሮች ወሳኝ ናቸው፦

  1. እግዚአብሔር መመረጥ
  2. ድንግልና
  3. መልካም ስነምግባር
  4. ወንድ መሆን (ሴት ከሆነች ከ50 አመት በላይ መሆን አለባት ተልኮውም መስፈርቱም ከወንድ ይለያል)

መሰረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርት

ፊደል አቡጊዳ

== ዲያቆን ለመሆን ስንት ዓመት ይፈጃል == የአድሜ ገደብ አለው እንጂ.የሚፈጀው አመት እንደ ልጁ የትምህርት አቀባበል ነው

የዲያቆን ደሞዝ ስንት ነው[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ድያኮን ማለት በእግዚአብሄር የተመረተ እንኩ አገልጋይ ማለት ነው

: