ጄምስ ቡካነን

ከውክፔዲያ
ጄምስ ቡካነን

ጄምስ ቡካነን (እንግሊዝኛ: James Buchanan) የአሜሪካ አስራ አምስተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1857 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ጆን ሲ ብሬኪንሪጅ ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1861 ነበር።

ይዩ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]