ጅማ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ጅማ
Jimma1885.jpg
የካቶሊክ ሚሲዮን በጅማ ከተማ 1877 እ.ኤ.ኣ
ሌላ ስም ጂማ
አገር ኢትዮጵያ
ክፍለ ሐገር ከፋ
ጅማ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ጅማ
ጅማ (ኢትዮጵያ

)

ኬክሮስና ኬንትሮስ
7°40′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°50′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


ጅማ በምዕራብ ኢትዮጵያ ካሉት ከተሞች በስፋት ያላቀች ከተማ ናት። በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞነ ስተገኝ በላቲቱድና ሎንጂቱደ 7°40′N 36°50′E ላይ ናት። የቀድሞው ከፋ ክፍለ ሃገር ዋና ከተማ ሆና አገልግላለች።

የብሔራዊ የስታትስቲክ ባለስልጣን በ1998፥ የ159,009 ሕዝብ መኖሪያ ከነሱም መካከል 80,897 ውንዶችና 78,112 ሴቶች መሆናቸውን ተምኗል። ሄርበርት ሉዊስ1950ዎቹ የምእራብና ደቡብ ኢትዮጵያ አንጋፋ ገበያ ሲላት በአንድ የበጋ ቀን እስክ ሰላሳ ሺህ ሰው ትስብ እንደነበር ይናገራል። በጅማ የቀድሞ የጅማ ንግስታ የገነቧችው አንዳንድ ቅሪቶች እንደ የአባ ጅፋር ቤተ መንግስት ዛሬ ይታያሉ። ከተማዋ የአንድ ሙሲየም የጅማ ዩኒቨርስቲ የተለያዩ ገበያዎችና የአንድ ኤርፖርት መቀመጫ ናት።

የጅማ ንጉስ መኖሪያ፣ 1878 ዓ.ም.


የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች