ኬክሮስና ኬንትሮስ 10°33′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°36′ ምሥራቅ ኬንትሮስ
ጊሼ ራቤል በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን የምትገን ከተማ ናት። አካባቢው ገብስ፣ አተር፣ ስንዴ በማምረት ሲታወቅ፣ የበግ ምርቱም ከፍተኛ ነው። በ1960 ዓ.ም. የግሼ ራቤል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ 234 ወንዶችና 19 ሴት ተማሪዎች እንዲሁም 1 የአገርውስጥና 2 የውጭ አገር አስተማሪዎች እንደነበሩት ይጠቀሳል።