ጊሼ ራቤል

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ግሼ ራቤል
አገር ኢትዮጵያ
ክፍለ ሐገር ሸዋ
የሕዝብ ቁጥር 66፣297
ግሼ ራቤል is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ግሼ ራቤል
ግሼ ራቤል፣ ኢትዮጵያ

ኬክሮስና ኬንትሮስ
10°33′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°36′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


ጊሼ ራቤልአማራ ክልልሰሜን ሸዋ ዞን የምትገን ከተማ ናት። አካባቢው ገብስአተርስንዴ በማምረት ሲታወቅ፣ የበግ ምርቱም ከፍተኛ ነው። በ1960 ዓ.ም. የግሼ ራቤል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ 234 ወንዶችና 19 ሴት ተማሪዎች እንዲሁም 1 የአገርውስጥና 2 የውጭ አገር አስተማሪዎች እንደነበሩት ይጠቀሳል።