ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ
ከውክፔዲያ
መ/አለቃ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ አሁን የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሲሆኑ የ82 ዓመት አዛውንትና 3 መንግስት ያገለገሉ የቀድሞ ወታደር ናቸው። መ/አለቃ ግርማ ኦሮሚኛ አማርኛ አፋርኛ እንግሊዘኛ፡ ጣሊያንኛና ፈረንሳይኛ አቀላጥፈው ይናገራሉ።
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |