ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ አየር ማረፊያ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ
Gonder airport.jpg
ከፍታ 6541 ጫማ (1994 ሜትር)
ሌላ ስም አዘዞ
አገር ኢትዮጵያ
ክፍለ ሐገር አማራ ክልል
ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ
ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ፣ ኢትዮጵያ

ኬክሮስና ኬንትሮስ
12°31′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°26′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ ከታሪካዊቷ የጎንደር ከተማ በስተደቡብ አሥራ ስምንት ኪሎሜትር ርቀት፣ ከባሕር ወለል ፩ሺ ፱መቶ ፺፬ ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ አየር ጣቢያ ነው።

ይህ ጥያራ ጣቢያ ለአገር ውስጥ በረራ ብቻ በማገልገል ላይ ሲሆን ማኮብኮቢያው አስፋልት የለበሰ ባለ ፪ሺ ፯መቶ ፹ ሜትር ርዝመት በ ፵፭ ሜትር ስፋት ያለው ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦይንግ ፯መቶ፴፯ እና ቦምባርዲዬ ጥያሮች በየዕለቱ ከዚህና ወደዚህ ጣቢያ ይበርራል።

ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ ታሪካዊቷን የጎንደር ከተማ እና በአካባቢው የሚገኙትን የጎብኚ ተስህቦዎችን፣ እንዲሁም ጣና ሐይቅ፤ የሰሜን ተራራን እና የመሳሰሉትን ለመጎብኘት አማካይ የሆነ ጣቢያ ነው።


ምንጮች [ለማስተካከል]