ጢያ

ከውክፔዲያ
የዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ቅርስ
ጢያ

የጢያ ደንጊያ ሃውልቶች
የጢያ ደንጊያ ሃውልቶች
አገር ኢትዮጵያ
ዓይነት ባሕላዊ
መመዘኛ c(i)(iv)
የውጭ ማጣቀሻ 12
አካባቢ** አፍሪካ
የቅርስነት ታሪክ
ቅርስ የሆነበት ጊዜ 1972  (4ኛ ጉባኤ)
ጢያ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ጢያ
የጢያ አቀማመጥ የሚያሳይ ካርታ
* በዩ.ኔ.ስ.ኮ ስሙ እንደሰፈረ።
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል


ጢያ በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኝ ከተማ ነው። በጉራጌ ዞን ስር ሲመደብ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ውስጥ ይገኛል።

ጢያ የሚታወቀው ከአጠቅገቡ በሚገኘው ታሪካዊ ቅርስ ነው። በዚህ ቦታ 36 እራሳቸውን ችለው የቆሙ የደንጊያ ሃውልቶች ሲገኙ፣ 32ቱ ትርጉማቸው በውል የማይታውቅ ቅርጻ ቅርጾች፣ እንደ ጎራዴ ምስል ያሉ በላያቸው ላይ ሰፍረውባቸው ይገኛሉ። እንዳንድ ተማሪዎች አገላለጽ እኒህ ቦታወች የመቃብር ቦታ ነበሩ [1] ። የጀርመን ብሔር አጥኝዎች እኒህን ሃውልቶች በ1927 እንዳጠኑ ይዘገባል[2]። ከ1972ዓ.ም. ጀምሮ አካባቢው በዩኔስኮ የአለም ቅርስ ተደርጎ ተመድቧል።


ሌሎች ከጢያ አጠገብ የሚገኙ መስህቦች መልካ አዋሽሔራ ሸጣን እና አገሶቄ ይጠቀሳሉ።

እንደ 1997 የህዝብ ቆጠራ፣ ጢያ ውስጥ 3፣363 ሰዎች ይኖሩ ነበር [3]


ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ Matt Philips and Jean-Bernard Carillet, Ethiopia and Eritrea, third edition (n.p.: Lonely Planet, 2006), p. 171
  2. ^ "Local History in Ethiopia" The Nordic Africa Institute website (accessed 31 May 2008)
  3. ^ CSA 2005 National Statistics Archived ኦገስት 13, 2007 at the Wayback Machine, Table B.4

ተጨማሪ ንባቦች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • (እንግሊዝኛ) Roger Joussaume (editor), Tiya, l'Éthiopie des Mégalithes, du Biface a l'Art Rupestre dans laCorne d'Afrique (Paris: UNESCO/CNS, 1995).

የውጭ ንባቦች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በ"Wikimedia Commons"
(የጋራ ፎቶዎች ምንጭ)
ስለ Tiya የሚገኛኙ
ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።