ጥር ፲፰
ከውክፔዲያ
(ከጥር 18 የተዛወረ)
ጥር ፲፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፰ተኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፳፫ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፯ ቀናት ይቀራሉ።
ማውጫ |
ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች [ለማስተካከል]
- ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - የታላቋ ብሪታኒያ ዳግማዊት ንግሥት ኤልሣቤጥ የ'ፊልድ ማርሻል' (Field Marshal) ማዕርግ ለቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሰጡ።
ልደት [ለማስተካከል]
ዕለተ ሞት [ለማስተካከል]
ዋቢ ምንጮች [ለማስተካከል]
- (እንግሊዝኛ) The London Gazette; No. 43567 [p 1235](Tuesday 2nd February, 1965)
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |
| የኢትዮጵያ ወራት | |
|---|---|
| መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ | |