ጥር ፯
ከውክፔዲያ
(ከጥር 7 የተዛወረ)
ጥር ፯ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፯ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፴፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፰ ዕለታት ይቀራሉ።
ማውጫ |
ታሪካዊ ማስታወሻዎች [ለማስተካከል]
- ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ በአዲስ አበባ አዲስ የተሠራውን የመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴን ቤተ ክርስቲያን መርቀው፣ በአምስቱ ዓመት የፋሺስት ጣሊያን ወረራ ወቅት ሰማዕት የኾኑ አርበኞችን ዐፅም አገቡ።
ልደት [ለማስተካከል]
ዕለተ ሞት [ለማስተካከል]
ዋቢ ምንጮች [ለማስተካከል]
- ሪፖርተር፣ ኪንና ባህል - “ሳምንቱ በታሪክ”