ጭራ በኢትዮጵያ የሚገኙ አባቶች ራሳቸውን ከዝንብ እና መሰል ነፍሳቶች ለመከላከል የሚጠቀሙበት መሳሪያ ነው። ይህ መሣሪያ በአብዛሃኛው ጊዜ የሚዘጋጀው ከአጭር፡ ጨንካራ ሽቦ እና የፈረስ ጭራ ነው።