ጭራ

ከውክፔዲያ

ጭራኢትዮጵያ የሚገኙ አባቶች ራሳቸውን ከዝንብ እና መሰል ነፍሳቶች ለመከላከል የሚጠቀሙበት መሳሪያ ነው። ይህ መሣሪያ በአብዛሃኛው ጊዜ የሚዘጋጀው ከአጭር፡ ጨንካራ ሽቦ እና የፈረስ ጭራ ነው።

ጭራ ከላይ እንደተገለጸዉ ከፈረስ ጭራ የሚሰራ ስለሆነ ጅራት የሚለውን ቃል ይተካል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ጭራ የሚለውን ቃል ከኃላ፤ኃላ ቀር ለማለት እንጠቀምበታለን፡፡ከፈረስ ጭራ የሚሰራ ስለሆነ ጅራት የሚለውን ቃል ይተካል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ጭራ የሚለውን ቃል ከኃላ፤ኃላ ቀር ለማለት እንጠቀምበታለን፡፡