ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስ ከደርግ መሥራች አባሎች አንዱና ባንድ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ። ከፍተኛ የደርግ ቁንጮ ከመሆናቸው በፊት ፍቅረ ሥላሴ ወግድረስ በአየር ሃይል መኮነን የነበሩ ሲሆን ኢሕአዴግ አገሪቱን ከተቆጣጠረበት ጊዜ አንስቶ እስካሁንም በእስር ቤት ውስጥ ይገኛሉ።