Epagomenal
ከውክፔዲያ
| ይህ መጣጥፍ ከተመሳሳዩ መጣጥፍ ከጳጉሜ ጋራ እንዲዋሐድ የሚል ሀሣብ ቀርቧል። (ውይይት) |
ፓጉሜን (ኤፓጎመናል ) ማለት በኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር አስራ ሶስተኛው ወር ማለት ነው። ኢትዮጵያ በአለም ቢቸኛዋ የ13 ወራት ጸጋ ባለቤት ናት። 5 ወይም 6 ቀናትን የያዘ ይህ አስራ ሶስተኛው ወር በ4 አመት አንድ ግዜ 6 ቀን ይኖረዋል። የተቀሩት 3 አመታት 5 ቀን ያለው የፓጉሜን ወር ይኖራቸዋል። ይህ የፓጉሜን ወር በኢትዮጵያውያን ዘንድ የምህረት ወር ተብሎ ይታመናል። ወደ አዲስ አመት መግቢያ (መሸጋገርያ) ወርም ነው።