Jump to content

የመሬት መንቀጥቀጥ

ከውክፔዲያ
(ከመሬት እንቅጥቅጥ የተዛወረ)

የመሬት መንቀጥቀጥ (ወይም ርዕደ መሬት) በመሬት ውስጥ በታመቀ ሃይል ልቀት የተነሳ ሲሰሚክ ሞገዶች ወይም seismic waves በሚባሉ ሞገዶች አማካኝነት የሚመጣ የተፈጥሮ አደጋ ነው። አደጋው በ ሬክታር የመለኪያ መሳሪያ የሚለካ ሲሆን ሲስሞግራፍ ወይም ሲስሞሜትርም ለመለኪያነት ያገለግላሉ የከርሰ ምድር ምድራዊ ነጎድጓድ ድንጋጤ።

ከ1900 - 2015 እ.ኤ.አ. ከ8.0 በላይ የሆኑት መንቀጥቀጦች፣ ክቡ የሞቱት ብዛት ያሳያል። በተጨማሪ ከ8.0 በታች የነበሩት ብዙ ገድለዋል።