መስከረም ፲፬
(ከመስከረም 14 የተዛወረ)
መስከረም ፲፬
ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፬ኛው ዕለት እና የክረምት ፹፭ኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፶፪ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፶፩ ዕለታት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፱፻፷፩ ዓ/ም-ስዋዚላንድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሆነች።
- ፲፱፻፷፱ ዓ/ም - በአፍሪቃ አኅጉር ደቡባዊ አካል፣ በ ኢያን ስሚዝ የሚመራው የሮዴዚያ (የአሁኗ ዚምባብዌ) የነጭ አስተዳደር መንግሥቱን ለበዢው የጥቁር ሕዝብ በሁለት ዓመት ውስጥ ለማስረከብ ተስማማ።
ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |