መጋቢት ፳፩
(ከመጋቢት 21 የተዛወረ)
መጋቢት ፳፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፩ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፻፷፬ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፷፫ ቀናት ይቀራሉ።
ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፱፻፬ ዓ/ም የሞሮኮ መሪ ሱልጣን አብደልሃፊድ አገሪቱን በፈረንሳይ ጥላ ሥር ያደረገውን ስምምነት ፈረሙ። ሞሮኮ ከ ፵፬ ዓመት በኋላ መጋቢት ፳፱ ቀን ፲፱፻፵፰ ዓ/ም በ ግርማዊ ዳግማዊ ሀሰን መሪነት ነጻነቷን ተቀዳጀች።
ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፱፻፶፫ ዓ/ም የታኅሣሥ ግርግር በመባል በታሪክ መዝገብ የሚታወቀውን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በግንባር ቀደምነት ያካሄዱት የክብር ዘበኛ አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ በተቀበሉት ፍርድ መሠረት በስቅላት ተቀጡ።
ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |