መጋቢት ፭
(ከመጋቢት 5 የተዛወረ)
መጋቢት ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፭ ኛው ቀን ሲሆን፤ ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፩ ዕለታት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹ ቀናት ይቀራሉ።
ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፱፻፬ ዓ/ም - የቀድሞው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ክቡር ጸሐፊ ትእዛዝ አክሊሉ ሀብተ ወልድ በዚህ ዕለት ተወለዱ።
ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |