ጥር ፪
(ከጥር 2 የተዛወረ)
ጥር ፪ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፪ ኛው ዕለት እና የበጋ ወቅት ፯ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፵፬ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፵፫ ዕለታት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የሚገኘውን ሕዝብ ለመርዳትና ለማስተማር፣ የመጀመሪያዎቹ "የእድገት በኅብረት የእውቀትና የሥራ ዘመቻ" ወጣቶች ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ዘመቱ።
ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ሪፖርተር፣ ኪንና ባህል - “ሳምንቱ በታሪክ”