Jump to content

ሀይቅ

ከውክፔዲያ
(ከሃይቅ የተዛወረ)
ሀይቅ

ሐይቅ ውስን የኾነ መጠነ ዙሪያ ያለው ዙሪያውን በደረቅ መሬት የተከበበ እንዲሁም በውስጡ ንጹህ ወይም ጨዋማ ውሀ የያዘ አካል ነው። ሐይቆች በመሬት ላይ ያሉ ሲኾኑ ከውቅያኖሶች ጋር አይመሳሰሉም፤ በመጠንም ቢኾን ከኩሬ ይተልቃሉ። አብዛሀኛዎቹ ሐይቆች በገባር ወንዞች የሚፈጠሩ ሲኾን በነዚሁ ከነሱ በሚነሱ ወንዞች ምክንያትም ሊጠፉ ይችላሉ።

በኢትዮጵያ የሚገኙ ሀይቆች

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በኢትዮጵያ ከሚገኙ ሀይቆች በሁለት ይመደባሉ። እነሱም የከፍተኛ ቦታና ስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ናቸው። ከፍተኛ ቦታ ሀይቆች መካከል ጣናዘንገና አቤ ዝዋይላንጋኖአባያሻላጫሞ እና ጨው ይጠቀሳሉ።