ሆቢቻ ባዳ
Appearance
ሆቢቻ ባዳ በወላይታ ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ ከተማ ነው። ሆቢቻ ባዳ በወላይታ ዞን ሆቢቻ ወረዳ የአስተዳደር ዋና ከተማ ነው። ከተማው ከዎላይታ ሶዶ በ18 ርቀት ላይ ይገኛል።
በከተማው ውስጥ ያሉት መገልገያዎች; የመብራት፣ የሕዝብ ውሃ፣ ባንኮች፣ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ የፖስታ አገልግሎት፣ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጤና ጣቢያ፣ የግል ክሊኒኮች፣ የመድኃኒት መሸጫ መደብሮች፣ የሕዝብ ገበያ፣ የሕዝብ የመንገድ መብራት ሌሎችም አሉ። [1] የሆቢቻ ባዳ ከተማ ላቲቱዲናል እና ቁመታዊ አቀማመጥ 6° 46' 48" N እና 37° 49' 47" E ነው። ከባህር ጠለል በላይ 1,800 ሜትር ከፍታ አለው። [2]