Jump to content

ላፒሶ ጌዴሌቦ

ከውክፔዲያ

ሊጲሶ ጌታሁን  ዴላቦ በከንባታና  ሐዱያ  አውራጃ በኩፋሊ  ሐበላ  ግንቦት  ፲፪  ቀን  ፲፱፻፴  ዓ.ም.  ተወሇደ። የመጀመሪያ ዯረጃ  ትምህርታቸውን  በቢቾ  ሆሣዕና  ሚሽን ት/ቤትና  በመንግሥት  ትምህርት  ቤት  ሲከታተለ  ቆይተው የሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርታቸውን  በዓጼ  ገሊውዳዎስ ሁሇተኛ ዯረጃ  ትምህርት ቤት እና በባይብሌ  አካዲሚ  ናዝሬት ተምረዋሌ፡፡  ከዚያም  በአሜሪካ ኮሙኒቲ  ኮላጅ  የከፍተኛ ትምህርታቸውን  ተከታትሇው  በኀብረተሰብ  ታሪክ የመጀመሪያ  ዱግሪያቸውን  ተቀብሇዋሌ፡፡  ከሐዋርዴ ዩኒቨርሲቲም  በአፍሪካ  ታሪክ  ጥናት  የኤም.ኤ ዱግሪያቸውን፣  በኢትዮጵያ ፣ በአፍሪካና  በአውሮፖ  ታሪክና በፍሌስፍና  የፒ.ኤች.ዱ ዱግሪያቸውን  ከዚሁ  ዩኒቨርሲቲ ወስዯዋሌ፡፡ ሊጵሶ ጌታ ዴላቦ “የኢትዮጵያ የገባር ሥርዓትና  ጅምር ካፒታሉዝም፣ 1ኛና 2ኛ የታሪክ መጻሕፍት”፣ “የኢትዮጵያ ረጅም የሕዝብና የመንግሥት ታሪክ 1ኛ መጽሐፍ”፣ “የቀይ ባሕርና  የአባይ  ሸሇቆ ሚና፣ የምፅዋ ሲምፖሲየም-1974”፣

“የኢትዮጵያ  የመከራ  ሥርዓትና የኤርትራ ጥያቄ፣ 1ኛ፣2ኛ እና 3ኛ መጽሐፍ” ና ላልች በርካታ  የታሪክ  መጻሕፍት አሳትመው  ሇአንባብያን  አቅርበዋሌ፡፡ ምንጭ:-  የኢትዮጵያ ዯራሲያን ማሀበር ሇሚሉኒየም ያሳተመው አጀንዲ።