ከ«ሀዲስ ዓለማየሁ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
some copyedit
No edit summary
መስመር፡ 17፦ መስመር፡ 17፦


አዲስ አለማየሁ በ[[1996]] በ 94 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።
አዲስ አለማየሁ በ[[1996]] በ 94 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።
[[en:Haddis_Alemayehu]]

እትም በ14:20, 31 ኦገስት 2006

ሀዲስ አላማየሁ1902 እንዶር ኪዳነ ምህረት ወረዳ ተብላ በምትታውቅ የደብረ ማርቆስ ከተማ ወረዳ ተወለዱ። ወላጆቻቸው የኦርቶዶክስ በተ ክርስቲያን አገለጋይ አባ አለማየሁ ሰለሞንና ወይዘሮ ደስታ አለሙ ነበሩ። ገና በጨቅላ እድሜያቸው በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠው ትምህርት መከታትል ጅመሩ። የቤተክርስቲያን ስራታትና የመንፈስ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤሊያስ በደብረ ወርቅና በዲማ ከቀሰሙ በሗላ ወደ አዲስ አበባ በመሄድ በስዊድን ሚሽን በሗላም በራስ ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ለትንሽ ግዜ በአስተማሪነት ሰራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት ጣሊያን ወረራ ተከሰተ።

በጦር ሜዳ ዘመተው ሲዋጉ ቆይተው በአርበኝነት ሲንቀሳቀሱ በመያዛቸው ጣሊያን ከራስ እመሩ ሀይለ ስላሴ ጋር ተልከው ለሰባት አመት ታስረው ቆይተዋል።

ከዝያም በተመለሱበት ግዜ በትምህርታቸው እንደገና በኦክስፎርድ ከገፉ በሗላ በተለያዩ የመንግስት ተቋማት በተለይም በትምህርት ሚኒስቴር ለረጅም ግዜ አገልግለዋል።

አዲስ አለማየሁ በርካታ የስነጽሁፍ ስራዋች አበርክተዋል። ታላቅ አድናቆትንና እውቅናን ያተረፈው ፍቅር እስከ መቃብር በሁለት መደብ ውስጥ የታቀፉ የሁለት ሰዎች የፍቅር ታሪክ ላይ ያተኩራል። እንዲሁም በ1970 ወንጀለኛው ዳኛን በ 1980 ደግሞ ስለ ማህበራዊ ጉዳዮችና ስለ ጣሊያን ውርስ የሚዳስሰውን የልም እዣት የተሰየሙትን ለብ ወለድ ታሪኮች ለአንባቢ አቅርባዋል።

ከኢዚህም ባሻገር :

  • የበሻና የወደሁላ ጋብቻ
  • ተረት ተረት የመሰረት
  • ትዘታ


የተሰኙት ጽሁፎችና የሌሎች በርካታ ስራዎች ባለቤት ናቸው።

አዲስ አለማየሁ በ1996 በ 94 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።