ከ«ጥቅምት ፬» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
«ጥቅምት 4» ወደ «ጥቅምት ፬» አዛወረ
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''ጥቅምት ፬''' ቀን [[የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፴፬ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ ፍጻሜ ድረስ፤ በ[[ዘመነ ሉቃ]] ፫፻፴፪ ዕለታት ሲቀሩ በ[[ዘመነ ዮሐንስ]]፣ [[ዘመነ ማቴዎስ]] እና [[ዘመነ ማርቆስ]] ደግሞ ፫፻፴፩ ዕለታት ይቀራሉ።
* ፲፯፻፬ ዓ.ም - በስመ መንግሥት፣ [[ወልደ አምበሳ]] የተባሉት የ[[ኢትዮጵያ]] [[ንጉሠ ነገሥት]] [[ቴዎፍሎስ]] አረፉ።


==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]==
* ፲፱፻፵፯ ዓ.ም - የ[[እንግሊዝ|ብሪታንያ]]ዋ ንግሥት [[ዳግማዊት ኤልሳቤጥ]] ለሁለት ሣምንት ጉብኝት የመጡትን ግርማዊ [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]]ን በ[[ለንደን]] [[ቪክቶርያ]] የባቡር ጣቢያ ተቀበሉ።


*[[1946|፲፱፻፵፯]] ዓ.ም - የ[[እንግሊዝ|ብሪታንያ]]ዋ ንግሥት [[ዳግማዊት ኤልሳቤጥ]] ለሁለት ሣምንት ጉብኝት የመጡትን ግርማዊ [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]]ን በ[[ለንደን]] [[ቪክቶርያ]] የባቡር ጣቢያ ተቀበሉ።<ref>http://news.bbc.co.uk/player/nol/newsid_6570000/newsid_6572500/6572587.stm?bw=bb&mp=wm&news=1&bbcws=1</ref>
* ፲፱፻፶፭ ዓ.ም - የ[[አሜሪካ]] ዓየር ኃይል የስለላ አውሮፕላን በ[[ኩባ]] ላይ የ[[ሶቭየት ኅብረት]] የ[[ኑክሊየር መሣሪያ]]ዎች በመገጣጠም ላይ መሆናቸውን የሚያሳዩ መረጃ ፎቶግራፎች አነሳ። ይኼም የ[[ኩባ ሚሳይል ክራይስስ]] በመባል የተጠራውን አደገኛ መፋጠጥ ያስከተለ ሂደት ነው።


*[[1955|፲፱፻፶፭]] ዓ.ም - የ[[አሜሪካ]] ዓየር ኃይል የስለላ አውሮፕላን በ[[ኩባ]] ላይ የ[[ሶቭየት ኅብረት]] የ[[ኑክሊየር መሣሪያ]]ዎች በመገጣጠም ላይ መሆናቸውን የሚያሳዩ መረጃ ፎቶግራፎች አነሳ። ይኼም የ[[ኩባ ሚሳይል ክራይስስ]] በመባል የተጠራውን አደገኛ መፋጠጥ ያስከተለ ሂደት ነው።
* ፲፱፻፶፯ ዓ.ም - በ[[አሜሪካ]] የሰብዐዊ መብት እንቅስቃሴ መሪ የነበሩት ጥቁር አሜሪካዊ [[ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር]] የ [[ኖቤል]] ሰላማዊ ሽልማት አሸናፊነታቸው ይፋ ተደረገ።


*[[1957|፲፱፻፶፯]] ዓ.ም - በ[[አሜሪካ]] የሰብዐዊ መብት እንቅስቃሴ መሪ የነበሩት ጥቁር አሜሪካዊ [[ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር]] የ [[ኖቤል]] ሰላማዊ ሽልማት አሸናፊነታቸው ይፋ ተደረገ።
* ፲፱፻፸፬ ዓ.ም - የቀድሞው የ[[ግብጽ]] ፕሬዚዳንት [[አንዋር ሳዳት]] በወታደራዊ ዓመጸኞች ጥይት በተገደሉ በሳምቱ ምክትላቸው [[ሆስኒ ሙባራክ]] ፬ኛው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆኑ።


*[[1974|፲፱፻፸፬]] ዓ.ም - የቀድሞው የ[[ግብጽ]] ፕሬዚዳንት [[አንዋር ሳዳት]] በወታደራዊ ዓመጸኞች ጥይት በተገደሉ በሳምቱ ምክትላቸው [[ሆስኒ ሙባራክ]] ፬ኛው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆኑ።
* ፲፱፻፹፯ ዓ.ም - የ[[ፍልስጥኤም]] መሪ [[ያስር አራፋት]] እና የ[[እስራኤል]] ጠቅላይ ሚኒስቴር [[ይስሓቅ ራቢን]] እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ (የአሁኑ ፕረዚዳንት) [[ስምዖን ፔሬስ]] የዓመቱ የ [[ኖቤል]] ሰላማዊ ሽልማት አሸናፊነታቸው ይፋ ተደረገ።


*[[1987|፲፱፻፹፯]] ዓ.ም - የ[[ፍልስጥኤም]] መሪ [[ያስር አራፋት]] እና የ[[እስራኤል]] ጠቅላይ ሚኒስቴር [[ይስሓቅ ራቢን]] እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ (የአሁኑ ፕረዚዳንት) [[ስምዖን ፔሬስ]] የዓመቱ የ [[ኖቤል]] ሰላማዊ ሽልማት አሸናፊነታቸው ይፋ ተደረገ።
* ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. - በምሥራቅ [[አፍሪቃ]] የ[[ታንዛኒያ]] መሪ የነበሩት፤ በወገኖቻቸው አቆላማጭ ጥሪ ምዋሊሙ (አስተማሪ) በመባል የሚታወቁት [[ጁልየስ ካምባራጌ ኔሬሬ]] በ[[ለንደን]] ሆስፒታል በ[[ሉኪሚያ]] በሽታ ምክንያት አረፉ። እኒህ ታላቅ አፍሪቃዊ መሪ የ[[አፍሪቃ አንድነት ድርጅት]]ን ከመሠረቱት አንዱ ሲሆኑ፤ በአህጉሩ የመጀመሪያው በፈቃዳቸው የፕሬዚዳንትነት ስልጣናቸውን የለቀቁ ናቸው።



=ልደት=


=ዕለተ ሞት=

*[[1704|፲፯፻፬]] ዓ.ም - በስመ መንግሥት፣ [[ወልደ አምበሳ]] የተባሉት የ[[ኢትዮጵያ]] [[ንጉሠ ነገሥት]] [[ቴዎፍሎስ]] አረፉ።

*[[1992|፲፱፻፺፪]] ዓ.ም. - በምሥራቅ [[አፍሪቃ]] የ[[ታንዛኒያ]] መሪ የነበሩት፤ በወገኖቻቸው አቆላማጭ ጥሪ ምዋሊሙ (አስተማሪ) በመባል የሚታወቁት [[ጁልየስ ካምባራጌ ኔሬሬ]] በ[[ለንደን]] ሆስፒታል በ[[ሉኪሚያ]] በሽታ ምክንያት አረፉ። እኒህ ታላቅ አፍሪቃዊ መሪ የ[[አፍሪቃ አንድነት ድርጅት]]ን ከመሠረቱት አንዱ ሲሆኑ፤ በአህጉሩ የመጀመሪያው በፈቃዳቸው የፕሬዚዳንትነት ስልጣናቸውን የለቀቁ ናቸው።


=ዋቢ ምንጮች=
<references/>
*(እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_14

*(እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/october/14/newsid_2532000/2532907.stm


[[መደብ:ዕለታት]]
[[መደብ:ዕለታት]]

{{ወራት}}

እትም በ22:03, 12 ኦክቶበር 2010

ጥቅምት ፬ ቀን የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፴፬ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ ፍጻሜ ድረስ፤ በዘመነ ሉቃ ፫፻፴፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፩ ዕለታት ይቀራሉ።

ታሪካዊ ማስታወሻዎች


ልደት

ዕለተ ሞት


ዋቢ ምንጮች

  1. ^ http://news.bbc.co.uk/player/nol/newsid_6570000/newsid_6572500/6572587.stm?bw=bb&mp=wm&news=1&bbcws=1


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ