ከ«ደብረ ዳሞ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Jump to navigation
Jump to search
no edit summary
No edit summary |
No edit summary |
||
[[Image:Debre Damo Church.jpg|thumb|right|265px|ደብረ ዳሞ ገዳም በጥንታዊ የህንጻ አሰራር ዘዴ]]
'''ደብረ ዳሞ'''
እዚህ አምባ ላይ የሰውም ሆነ የእንስሳ ሴቶች መውጣት አጥብቆ የተከለከለ ነው። ሆኖም ግን በ[[ግራኝ አህመድ]] ወረራ ወቅት ንግስት [[ሰብለ ወንጌል]] እና ደንገጡሮቻ እዚህ አምባ ላይ በመጠለል ከሞት ድነዋል። ተራራው ላይ ምንጭና እህል የሚዘራበት ሰፊ መሬት ስለነበር ፖርቱጋሎቹ እነ [[ክሪስታቮ ደጋማ]] ከአምባው ደርሰው ንግስቲቱ እንድትወርድ እስከአሳመኗት ድረስ የግራኝን ሰራዊት ከዚህ አምባ ላይ ሆና መከላከል ችላለች።
[[መደብ: የኢትዮጵያ ታሪክ]]
[[መደብ: ትግራይ]]
[[መደብ:አብያተ ክርስቲያናት]]
== ማጣቀሻ ==
|