ከ«ሐምሌ ፬» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ «ሐምሌ 4» ወደ «ሐምሌ ፬» አዛወረ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
[[1909|፲፱፻፱]] ዓ/ም - በ[[ንግሥት ዘውዲቱ]] እና በአልጋ ወራሽ [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ|ራስ ተፈሪ]] ትዕዛዝ መሠረት በራስ ደምሴ የተመራ ሠራዊት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ቢተወደድ ኃይለ ጊዮርጊስን በ እግር ሰንሰለት ታሥረው ንብረታቸው ሁሉ ተወረሰ። |
|||
⚫ | |||
⚫ | |||
{{መዋቅር}} |
{{መዋቅር}} |
እትም በ04:45, 7 ፌብሩዌሪ 2011
፲፱፻፱ ዓ/ም - በንግሥት ዘውዲቱ እና በአልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ ትዕዛዝ መሠረት በራስ ደምሴ የተመራ ሠራዊት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ቢተወደድ ኃይለ ጊዮርጊስን በ እግር ሰንሰለት ታሥረው ንብረታቸው ሁሉ ተወረሰ።
፲፱፻፲፯ ዓ.ም - በመቅደላ ጦርነት በእንግሊዞች ከተወሰዱት ሁለት የዓፄ ቴዎድሮስ ዘውዶች አንደኛው የብር ዘውድ በዛሬው ዕለት ለግርማዊት ንግሥት ዘውዲቱ ተመለሰ። ከወርቅ የተሠራው ዘውድ አሁንም እንግሊዝ አገር ይገኛል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |