ከ«የካቲት ፮» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
«የካቲት 6» ወደ «የካቲት ፮» አዛወረ
 
መስመር፡ 3፦ መስመር፡ 3፦
=ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች=
=ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች=


*[[1555|፲፭፻፶፭]] ዓ/ም - የ ፲፪ ዓመቱ ወጣት [[ሠርጸ ድንግል]] አባታቸው [[ሚናስ|አጼ ሚናስ]] ሲሞቱ በስመ መንግሥት መለክ ሰገድ ተብለው ነገሡ። ከመንገሣቸው በፊት ማር (ጌታ) ሠርፀ ድንግል ይባሉ የነበር። ሥራቸውን የሚሠሩት በእናታቸው በእቴጌ አድማስ ሰገድ ሥሉስ ኃይላ አማካይነት ነበር፡፡
*[[1555|፲፭፻፶፭]] ዓ/ም - የ ፲፪ ዓመቱ ልጅ ማር (ጌታ) ሠርፀ ድንግል፣ አባታቸው [[ሚናስ|አጼ ሚናስ]] ሲሞቱ በስመ መንግሥት መለክ ሰገድ ተብለው ነገሡ። [[ሠርፀ ድንግል|አጼ ሠርፀ ድንግል]] የመንግሥት ሥራቸውን የሚሠሩት በእናታቸው በእቴጌ አድማስ ሰገድ ሥሉስ ኃይላ አማካይነት ነበር።




=ልደት=
=ልደት=

በ00:08, 11 ፌብሩዌሪ 2011 የታተመው ያሁኑኑ እትም

የካቲት ፮፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶፮ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፩ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፲ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፱ ቀናት ይቀራሉ።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፭፻፶፭ ዓ/ም - የ ፲፪ ዓመቱ ልጅ ማር (ጌታ) ሠርፀ ድንግል፣ አባታቸው አጼ ሚናስ ሲሞቱ በስመ መንግሥት መለክ ሰገድ ተብለው ነገሡ። አጼ ሠርፀ ድንግል የመንግሥት ሥራቸውን የሚሠሩት በእናታቸው በእቴጌ አድማስ ሰገድ ሥሉስ ኃይላ አማካይነት ነበር።

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፶፫ ዓ/ም የቀድሞዋ ኮንጎ ሊዮፖልድቪል (የአሁኗ የኮንጎ ሪፑብሊክ) የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ፓትሪስ ሉሙምባ መገደላቸው ይፋ ተደረገ።

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ