ከ«የካቲት ፲፰» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ «የካቲት 18» ወደ «የካቲት ፲፰» አዛወረ |
|||
መስመር፡ 2፦ | መስመር፡ 2፦ | ||
=ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች= |
=ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች= |
||
*[[1519|፲፭፻፲፱]] ዓ/ም - በምድረ [[አዳል]] (አሁን [[አፋር (ክልል)]]) የ[[ባሌ ዞን|ባሌ]]ው መኮንን ዴገልሃን ሠራዊት ከ[[አህመድ ግራኝ]] ጋር ጦርነት ገጥሞ የዴገልሃን ሠራዊት በሙሉ ተጨፈጨፈ። |
|||
*[[1692|፲፮፻፺፪]] ዓ/ም - ንጉሡ [[ኢያሱ|አጼ ኢያሱ]] ከ[[ጎንደር]] ተነስተው ወደ ጉድሩ ዘምተው እስከ [[ሰኔ]]ወር ድረስ ከቆዩ በኋላ [[ሐምሌ ፭]] ቀን ተመልሰው ጎንደር ገቡ። |
|||
*[[1955|፲፱፻፶፭]] ዓ/ም - የሉተራውያን ድርጅት በ[[ኢትዮጵያ]] ‘የወንጌል ድምጽ ራዲዮ’ ([[ብሥራተ ወንጌል ራዲዮ]]) ጣቢያአገልግሎቱን ጀመረ። |
*[[1955|፲፱፻፶፭]] ዓ/ም - የሉተራውያን ድርጅት በ[[ኢትዮጵያ]] ‘የወንጌል ድምጽ ራዲዮ’ ([[ብሥራተ ወንጌል ራዲዮ]]) ጣቢያአገልግሎቱን ጀመረ። |
||
መስመር፡ 7፦ | መስመር፡ 11፦ | ||
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] የ[[አብዮት]] እንቅስቃሴ፣ [[አስመራ]] ላይ የተመደበው የጦር ሠራዊት አድማ መታ። |
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] የ[[አብዮት]] እንቅስቃሴ፣ [[አስመራ]] ላይ የተመደበው የጦር ሠራዊት አድማ መታ። |
||
*[[1979|፲፱፻፸፱]] ዓ/ም - የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ሴቶችን የቅስና ሥልጣን ለመቀበል የሚያስችለውን ውሳኔ ከፍ ባለ የድምጽ ብዛት አጸደቀ። |
*[[1979|፲፱፻፸፱]] ዓ/ም - የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ሴቶችን የቅስና ሥልጣን ለመቀበል የሚያስችለውን ውሳኔ ከፍ ባለ የድምጽ ብዛት አጸደቀ። |
||
=ልደት= |
=ልደት= |
እትም በ00:26, 11 ፌብሩዌሪ 2011
የካቲት ፲፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፰ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፯ ቀናት ይቀራሉ።
ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፭፻፲፱ ዓ/ም - በምድረ አዳል (አሁን አፋር (ክልል)) የባሌው መኮንን ዴገልሃን ሠራዊት ከአህመድ ግራኝ ጋር ጦርነት ገጥሞ የዴገልሃን ሠራዊት በሙሉ ተጨፈጨፈ።
- ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - የሉተራውያን ድርጅት በኢትዮጵያ ‘የወንጌል ድምጽ ራዲዮ’ (ብሥራተ ወንጌል ራዲዮ) ጣቢያአገልግሎቱን ጀመረ።
- ፲፱፻፸፱ ዓ/ም - የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ሴቶችን የቅስና ሥልጣን ለመቀበል የሚያስችለውን ውሳኔ ከፍ ባለ የድምጽ ብዛት አጸደቀ።
ልደት
ዕለተ ሞት
ዋቢ ምንጮች
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/178551
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |