ከ«ወሓካ ዴ ዋሬዝ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 7፦ | መስመር፡ 7፦ | ||
[[መደብ:ከተሞች]] |
[[መደብ:ከተሞች]] |
||
[[መደብ:ሜክሲኮ]] |
|||
[[bg:Оахака де Хуарес]] |
[[bg:Оахака де Хуарес]] |
እትም በ14:06, 7 ኤፕሪል 2011
ወሓከ ዴ ዋሬዝ (እስፓንኛ፦ Oaxaca de Juárez) የሜክሲኮ ከተማ ነው። ኋሽያካክ ተብሎ የተመሠረተው በ1432 ዓ.ም. በአዝቴክ (መሺካ) ኗሪዎች ነበር። በ1514 ዓ.ም. ስፓኒሾች ደርሰው ጓሓካ አሉት፣ በ1521 ዓ.ም. ግን ስሙ አንቴኬራ ሆነ። በ1813 ዓ.ም. ሜክሲኮ ከእስፓንያ ነጻነቱን እንዳገኘው እንደገና «ወሓካ» ተባለ። በ1864 ዓ.ም. የከተማው ኗሪ ቤኒቶ ዋሬዝን ለማክበር ዴ ዋሬዝ ወደ ስያሜው ተጨመረ።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,801,962 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 93,952 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 18°39′ ሰሜን ኬክሮስ እና 93°52′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |