ከ«ሚያዝያ ፳፭» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «'''ሚያዝያ ፳፭'''፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፭ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወ...» |
ጥ «ሚያዝያ 25» ወደ «ሚያዝያ ፳፭» አዛወረ |
(No difference)
|
በ23:37, 16 ኤፕሪል 2011 የታተመው ያሁኑኑ እትም
ሚያዝያ ፳፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፭ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፴ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴ ቀናት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የፋሺስት ኢጣልያ መንግሥት ኢትዮጵያን ወሮ ለአምሥት ዓመታት በጦር ኃይል ላጠቃበት በከፈለው ካሣ ገንዘብ የተገነባው የቆቃ የመብራት ኃይል ማመንጫ ግድብ በንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተመረቀ።
ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 Annual Report from Ethiopia for 1960
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |