ከ«ደብረ ዳሞ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
clean up using AWB
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''{{PAGENAME}}''' ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።

{{አለት ፍልፍል
|ስም = {{PAGENAME}}
|infoboxwidth= 22.8em
|ስዕል =
|ስዕልcaption = {{PAGENAME}}
|አገር = [[ኢትዮጵያ]]
|ዓይነት =
|አካባቢ =
|ዓመት =
|አደጋ =
|Extension =
|locmapin = Ethiopia
|relief = 1
|latitude =
|longitude =
|map_caption = ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
}}



{{መዋቅር}}

[[መደብ:አለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት]]


[[Image:Debre Damo Church.jpg|thumb|right|265px|ደብረ ዳሞ ገዳም በጥንታዊ የህንጻ አሰራር ዘዴ]]
[[Image:Debre Damo Church.jpg|thumb|right|265px|ደብረ ዳሞ ገዳም በጥንታዊ የህንጻ አሰራር ዘዴ]]
'''ደብረ ዳሞ''' በ[[6ኛው ክፍለ ዘመን]] የተቆረቆረ [[ገዳም]]ና ይህ ገዳም የሚኖርበት ተራራ ስም ነው። ደብረ ዳሞ ከ[[አዲግራት]] በስተምዕራብ በመካከለኛው [[ትግራይ]] ይገኛል። ከተራራው ቀጥ ብሎ ለመውጣት አዳጋችነቱ የተነሳ ወደገዳሙ ለመድረስ ከ[[ቆዳ]] በተሰራ [[ገምድ]] ላይ መንጠላጠል ግድ ይላል። ቤተ ክርስቲያኑ በ[[ኢትዮጵያ]] ውስጥ ጥንታዊ የአሰራር ዘዴን ተከተሎ እስካሁን ዘመን ድረስ በመዝለቅ ቀደምትነት ስፍራን ይይዛል። የተሰራውም በ[[አቡነ አረጋዊ]] በ6ኛው ክፍለ ዘመን እንደነበር ትውፊት አለ። [[ቶማስ ፓከናም]] የተባለው የታሪክ ተመራማሪ አምባው እንደ [[ወህኒ]]ና [[አምባ ግሸን]] ወንድ የነገስታት ዝርያወችን ለማሰሪያነት ያገለግል እንደነበር ትውፊት እንዳለ በጥናት ደርሶበታል። <ref>Thomas Pakenham, ''The Mountains of Rasselas'' (New York: Reynal & Co., 1959), pp. 79-86</ref> የገዳሙ ውጫዊ ወለሎች በጥንቱ ዘመን ዘዴ፣ የ[[ኖራ ድንጋይ]]ንና የ[[ጥድ]] እንጨትን በማፈራረቅ የተሰራ ነበር። ይህም በ[[ስነ ህንጻ]] ጥበበ [[አክሱም|አክሱማዊ]] ዘዴ አሰራር ይባላል።<ref>Pakenham, p. 85</ref>
'''ደብረ ዳሞ''' በ[[6ኛው ክፍለ ዘመን]] የተቆረቆረ [[ገዳም]]ና ይህ ገዳም የሚኖርበት ተራራ ስም ነው። ደብረ ዳሞ ከ[[አዲግራት]] በስተምዕራብ በመካከለኛው [[ትግራይ]] ይገኛል። ከተራራው ቀጥ ብሎ ለመውጣት አዳጋችነቱ የተነሳ ወደገዳሙ ለመድረስ ከ[[ቆዳ]] በተሰራ [[ገምድ]] ላይ መንጠላጠል ግድ ይላል። ቤተ ክርስቲያኑ በ[[ኢትዮጵያ]] ውስጥ ጥንታዊ የአሰራር ዘዴን ተከተሎ እስካሁን ዘመን ድረስ በመዝለቅ ቀደምትነት ስፍራን ይይዛል። የተሰራውም በ[[አቡነ አረጋዊ]] በ6ኛው ክፍለ ዘመን እንደነበር ትውፊት አለ። [[ቶማስ ፓከናም]] የተባለው የታሪክ ተመራማሪ አምባው እንደ [[ወህኒ]]ና [[አምባ ግሸን]] ወንድ የነገስታት ዝርያወችን ለማሰሪያነት ያገለግል እንደነበር ትውፊት እንዳለ በጥናት ደርሶበታል። <ref>Thomas Pakenham, ''The Mountains of Rasselas'' (New York: Reynal & Co., 1959), pp. 79-86</ref> የገዳሙ ውጫዊ ወለሎች በጥንቱ ዘመን ዘዴ፣ የ[[ኖራ ድንጋይ]]ንና የ[[ጥድ]] እንጨትን በማፈራረቅ የተሰራ ነበር። ይህም በ[[ስነ ህንጻ]] ጥበበ [[አክሱም|አክሱማዊ]] ዘዴ አሰራር ይባላል።<ref>Pakenham, p. 85</ref>
መስመር፡ 11፦ መስመር፡ 38፦
{{መዋቅር}}
{{መዋቅር}}

[[መደብ: የኢትዮጵያ ተራሮች]]
[[መደብ: የኢትዮጵያ ታሪክ]]
[[መደብ: ትግራይ]]
[[መደብ:አብያተ ክርስቲያናት]]


== ማጣቀሻ ==
== ማጣቀሻ ==


== References ==
== References ==
{{Reflist}}
<div class="references-small"><references/></div>




[[መደብ:የኢትዮጵያ ተራሮች]]
[[መደብ:የኢትዮጵያ ታሪክ]]
[[መደብ:ትግራይ]]
[[መደብ:አብያተ ክርስቲያናት]]


[[de:Kloster Debre Damo]]
[[de:Kloster Debre Damo]]
[[fr:Monastère de Debre Damo]]
[[en:Debre Damo]]
[[en:Debre Damo]]
[[fr:Monastère de Debre Damo]]
[[hr:Debre Damo]]
[[hr:Debre Damo]]
[[it:Debre Damo]]
[[it:Debre Damo]]

እትም በ01:31, 16 ጁን 2011

ደብረ ዳሞ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።

ከአለት የተፈለፈለ
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን
ደብረ ዳሞ
ደብረ ዳሞ
አገር ኢትዮጵያ
ሌላ ስም {{{ሌላ ስም}}}
ዓይነት
አካባቢ**
የቅርስነት ታሪክ
ቅርሱ የተሰራበት ዘመን  
* የአለበት ቦታ
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል




ደብረ ዳሞ ገዳም በጥንታዊ የህንጻ አሰራር ዘዴ

ደብረ ዳሞ6ኛው ክፍለ ዘመን የተቆረቆረ ገዳምና ይህ ገዳም የሚኖርበት ተራራ ስም ነው። ደብረ ዳሞ ከአዲግራት በስተምዕራብ በመካከለኛው ትግራይ ይገኛል። ከተራራው ቀጥ ብሎ ለመውጣት አዳጋችነቱ የተነሳ ወደገዳሙ ለመድረስ ከቆዳ በተሰራ ገምድ ላይ መንጠላጠል ግድ ይላል። ቤተ ክርስቲያኑ በኢትዮጵያ ውስጥ ጥንታዊ የአሰራር ዘዴን ተከተሎ እስካሁን ዘመን ድረስ በመዝለቅ ቀደምትነት ስፍራን ይይዛል። የተሰራውም በአቡነ አረጋዊ በ6ኛው ክፍለ ዘመን እንደነበር ትውፊት አለ። ቶማስ ፓከናም የተባለው የታሪክ ተመራማሪ አምባው እንደ ወህኒአምባ ግሸን ወንድ የነገስታት ዝርያወችን ለማሰሪያነት ያገለግል እንደነበር ትውፊት እንዳለ በጥናት ደርሶበታል። [1] የገዳሙ ውጫዊ ወለሎች በጥንቱ ዘመን ዘዴ፣ የኖራ ድንጋይንና የጥድ እንጨትን በማፈራረቅ የተሰራ ነበር። ይህም በስነ ህንጻ ጥበበ አክሱማዊ ዘዴ አሰራር ይባላል።[2]

እዚህ አምባ ላይ የሰውም ሆነ የእንስሳ ሴቶች መውጣት አጥብቆ የተከለከለ ነው። ሆኖም ግን በግራኝ አህመድ ወረራ ወቅት ንግስት ሰብለ ወንጌል እና ደንገጡሮቻ እዚህ አምባ ላይ በመጠለል ከሞት ድነዋል። ተራራው ላይ ምንጭና እህል የሚዘራበት ሰፊ መሬት ስለነበር ፖርቱጋሎቹ እነ ክሪስታቮ ደጋማ ከአምባው ደርሰው ንግስቲቱ እንድትወርድ እስከአሳመኗት ድረስ የግራኝን ሰራዊት ከዚህ አምባ ላይ ሆና መከላከል ችላለች።



ማጣቀሻ

References

  1. ^ Thomas Pakenham, The Mountains of Rasselas (New York: Reynal & Co., 1959), pp. 79-86
  2. ^ Pakenham, p. 85