ከ«ወሓካ ዴ ዋሬዝ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
r2.7.1) (ሎሌ መጨመር: bo:གའཀགྲོང་།
r2.7.1) (ሎሌ መጨመር: als:Oaxaca de Juárez
መስመር፡ 8፦ መስመር፡ 8፦
[[መደብ:ሜክሲኮ]]
[[መደብ:ሜክሲኮ]]


[[als:Oaxaca de Juárez]]
[[bg:Оахака де Хуарес]]
[[bg:Оахака де Хуарес]]
[[bo:གའཀགྲོང་།]]
[[bo:གའཀགྲོང་།]]

እትም በ09:28, 4 ጁላይ 2011

ወሓከ ዴ ዋሬዝ (እስፓንኛOaxaca de Juárez) የሜክሲኮ ከተማ ነው። ኋሽያካክ ተብሎ የተመሠረተው በ1432 ዓ.ም. በአዝቴክ (መሺካ) ኗሪዎች ነበር። በ1514 ዓ.ም. ስፓኒሾች ደርሰው ጓሓካ አሉት፣ በ1521 ዓ.ም. ግን ስሙ አንቴኬራ ሆነ። በ1813 ዓ.ም. ሜክሲኮ ከእስፓንያ ነጻነቱን እንዳገኘው እንደገና «ወሓካ» ተባለ። በ1864 ዓ.ም. የከተማው ኗሪ ቤኒቶ ዋሬዝን ለማክበር ዴ ዋሬዝ ወደ ስያሜው ተጨመረ።

የወሓካ መሓል

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,801,962 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 93,952 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 18°39′ ሰሜን ኬክሮስ እና 93°52′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።