ከ«ነነዌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥ Robot-assisted disambiguation: ግሪክ - Changed link(s) to ግሪክ (አገር) |
||
መስመር፡ 21፦ | መስመር፡ 21፦ | ||
'''ነነዌ''' የ[[አሦር]] ጥንታዊ ከተማ ነበረ። ፍርስራሹ በ[[ጤግሮስ ወንዝ]] ምሥራቅ ዳርቻ በ[[ሞሱል]] ዙሪያ አሁን አለ። |
'''ነነዌ''' የ[[አሦር]] ጥንታዊ ከተማ ነበረ። ፍርስራሹ በ[[ጤግሮስ ወንዝ]] ምሥራቅ ዳርቻ በ[[ሞሱል]] ዙሪያ አሁን አለ። |
||
በ''[[ኦሪት ዘፍጥረት]]'' 10፡11 መሠረት የ[[ሴም]] ልጅ [[አሦር (የሴም ልጅ)|አሦር]] ከ[[ሰናዖር]] ወጥቶ ነነዌንና ሌሎችን ከተሞች ሠራ። አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ግን ከፊተኛው ቁጥር ከ10፡10 በመውሰድ አድራጊው እንደ [[ናምሩድ]] ቆጥረውት፣ ናምሩድ እራሱ ወደ አሦር (ወደ ሀገሩ) ወጥቶ እኚህን ከተሞች እንደ ሠራ ይላሉ። በጥንታዊ የ[[ግሪክ]] ታሪክ ጸሃፊዎች ዘንድ [[ኒኑስ]] የነነዌ መስራችና የአሦር መጀመርያ ንጉስ ነበረ። |
በ''[[ኦሪት ዘፍጥረት]]'' 10፡11 መሠረት የ[[ሴም]] ልጅ [[አሦር (የሴም ልጅ)|አሦር]] ከ[[ሰናዖር]] ወጥቶ ነነዌንና ሌሎችን ከተሞች ሠራ። አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ግን ከፊተኛው ቁጥር ከ10፡10 በመውሰድ አድራጊው እንደ [[ናምሩድ]] ቆጥረውት፣ ናምሩድ እራሱ ወደ አሦር (ወደ ሀገሩ) ወጥቶ እኚህን ከተሞች እንደ ሠራ ይላሉ። በጥንታዊ የ[[ግሪክ (አገር)|ግሪክ]] ታሪክ ጸሃፊዎች ዘንድ [[ኒኑስ]] የነነዌ መስራችና የአሦር መጀመርያ ንጉስ ነበረ። |
||
ነነዌ ከጥንት ጀምሮ ከ[[አሹር (ከተማ)|አሹር]] ከተማ-አገር ይገዛ ነበር። እንደ አሹር ከ1440 እስከ 1366 ዓክልበ. ድረስ በ[[ሚታኒ]] ይቆጣጠር ነበር። ትልቅ ከተማ ነበረ። በ713 ዓክልበ. ንጉሥ [[ሰናክሬም]] የአሦርን ዋና ከተማ ወደ ነነዌ መለሠው። |
ነነዌ ከጥንት ጀምሮ ከ[[አሹር (ከተማ)|አሹር]] ከተማ-አገር ይገዛ ነበር። እንደ አሹር ከ1440 እስከ 1366 ዓክልበ. ድረስ በ[[ሚታኒ]] ይቆጣጠር ነበር። ትልቅ ከተማ ነበረ። በ713 ዓክልበ. ንጉሥ [[ሰናክሬም]] የአሦርን ዋና ከተማ ወደ ነነዌ መለሠው። |
እትም በ15:37, 11 ኦገስት 2011
ነነዌ (ናይኑዋ) | |
---|---|
የታደሰው አዳድ በር ፍርስራሽ | |
ሥፍራ | |
መንግሥት | የአሦር መንግሥት |
ዘመን | ከ2440 እስከ 620 ዓክልበ. |
ዘመናዊ አገር | ኢራቅ |
ጥንታዊ አገር | አሦር |
ነነዌ የአሦር ጥንታዊ ከተማ ነበረ። ፍርስራሹ በጤግሮስ ወንዝ ምሥራቅ ዳርቻ በሞሱል ዙሪያ አሁን አለ።
በኦሪት ዘፍጥረት 10፡11 መሠረት የሴም ልጅ አሦር ከሰናዖር ወጥቶ ነነዌንና ሌሎችን ከተሞች ሠራ። አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ግን ከፊተኛው ቁጥር ከ10፡10 በመውሰድ አድራጊው እንደ ናምሩድ ቆጥረውት፣ ናምሩድ እራሱ ወደ አሦር (ወደ ሀገሩ) ወጥቶ እኚህን ከተሞች እንደ ሠራ ይላሉ። በጥንታዊ የግሪክ ታሪክ ጸሃፊዎች ዘንድ ኒኑስ የነነዌ መስራችና የአሦር መጀመርያ ንጉስ ነበረ።
ነነዌ ከጥንት ጀምሮ ከአሹር ከተማ-አገር ይገዛ ነበር። እንደ አሹር ከ1440 እስከ 1366 ዓክልበ. ድረስ በሚታኒ ይቆጣጠር ነበር። ትልቅ ከተማ ነበረ። በ713 ዓክልበ. ንጉሥ ሰናክሬም የአሦርን ዋና ከተማ ወደ ነነዌ መለሠው።