ከ«ባሕር-ዳር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
subcat
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''ባሕር-ዳር''' በሰሜን-ምዕራብ [[ኢትዮጵያ]] የምትገኝ ከተማ ስትሆን የ[[አማራ ክልል]] [[ዋና ከተማ]] ናት። ከተማዋ በቀድሞው [[ጎጃም]] ክፍለ ሓገር ውስጥ ከ[[ጣና ሐይቅ]] ደቡባዊ ጫፍ ላይ ተቀምጣ ስትገኝ ባህር ዳር እንደ [[መቀሌ]]ና [[ደሴ]] የወረዳ ደረጃ ያላት ስፔሻል ዞን ናት። በማዕከላዊ ስታትስቲክ ትመና የ167,261 ህዝብ ከነሱም መሃከል የ86,355 ወንዶችና የ80,906 ሴቶች መኖሪያ ከተማ ናት። 1700 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ትገኛለች።
'''ባሕር-ዳር''' በሰሜን-ምዕራብ [[ኢትዮጵያ]] የምትገኝ ከተማ ስትሆን የ[[አማራ ክልል]] [[ዋና ከተማ]] ናት። ከተማዋ በቀድሞው [[ጎጃም]] ክፍለ ሓገር ውስጥ ከ[[ጣና ሐይቅ]] ደቡባዊ ጫፍ ላይ ተቀምጣ ስትገኝ ባህር ዳር እንደ [[መቀሌ]]ና [[ደሴ]] የወረዳ ደረጃ ያላት ስፔሻል ዞን ናት። በማዕከላዊ ስታትስቲክ ትመና የ167,261 ህዝብ ከነሱም መሃከል የ86,355 ወንዶችና የ80,906 ሴቶች መኖሪያ ከተማ ናት። 1700 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ትገኛለች።


ባሕር-ዳር ከ[[አዲስ አበባ]] 310 ኪ.ሜ ወደ ሰሜን-ሰሜን ምዕራብ ትገኛለች። ባህር ዳር ከ[[ጢስ አባይ]] በ30 ኪሎመተር ስለምትርቅ ለጎብኚዎች አመቺ ቦታ ላይ ናት። ባህር ዳር የአንድ የአስፋልት ንጣፍ ያለው ኤርፖርት የሰፊ ገበያና የተለያዩ የመዝናኛ ቤቶች መቀመጫ ናት።
ባሕር-ዳር ከ[[አዲስ አበባ]] 510 ኪ.ሜ ወደ ሰሜን-ሰሜን ምዕራብ ትገኛለች። ባህር ዳር ከ[[ጢስ አባይ]] በ30 ኪሎመተር ስለምትርቅ ለጎብኚዎች አመቺ ቦታ ላይ ናት። ባህር ዳር የአንድ የአስፋልት ንጣፍ ያለው ኤርፖርት የሰፊ ገበያና የተለያዩ የመዝናኛ ቤቶች መቀመጫ ናት።


[[Category:የኢትዮጵያ ከተሞች]]
[[Category:የኢትዮጵያ ከተሞች]]

እትም በ15:44, 12 ጃንዩዌሪ 2007

ባሕር-ዳር በሰሜን-ምዕራብ ኢትዮጵያ የምትገኝ ከተማ ስትሆን የአማራ ክልል ዋና ከተማ ናት። ከተማዋ በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሓገር ውስጥ ከጣና ሐይቅ ደቡባዊ ጫፍ ላይ ተቀምጣ ስትገኝ ባህር ዳር እንደ መቀሌደሴ የወረዳ ደረጃ ያላት ስፔሻል ዞን ናት። በማዕከላዊ ስታትስቲክ ትመና የ167,261 ህዝብ ከነሱም መሃከል የ86,355 ወንዶችና የ80,906 ሴቶች መኖሪያ ከተማ ናት። 1700 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ትገኛለች።

ባሕር-ዳር ከአዲስ አበባ 510 ኪ.ሜ ወደ ሰሜን-ሰሜን ምዕራብ ትገኛለች። ባህር ዳር ከጢስ አባይ በ30 ኪሎመተር ስለምትርቅ ለጎብኚዎች አመቺ ቦታ ላይ ናት። ባህር ዳር የአንድ የአስፋልት ንጣፍ ያለው ኤርፖርት የሰፊ ገበያና የተለያዩ የመዝናኛ ቤቶች መቀመጫ ናት።