ከ«ወሓካ ዴ ዋሬዝ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''ወሓከ ዴ ዋሬዝ''' ([[እስፓንኛ]]፦ '''Oaxaca de Juárez''') የ[[ወሓከ]]፣ [[ሜክሲኮ]] ከተማ ነው። '''ኋሽያካክ''' ተብሎ የተመሠረተው በ[[1432]] ዓ.ም. በ[[አዝቴክ]] ([[መሺካ]]) ኗሪዎች ነበር። በ[[1514]] ዓ.ም. ስፓኒሾች ደርሰው '''ጓሓካ''' አሉት፣ በ[[1521]] ዓ.ም. ግን ስሙ '''አንቴኬራ''' ሆነ። በ[[1813]] ዓ.ም. ሜክሲኮ ከ[[እስፓንያ]] ነጻነቱን እንዳገኘው እንደገና «ወሓካ» ተባለ። በ[[1864]] ዓ.ም. የከተማው ኗሪ [[ቤኒቶ ዋሬዝ]]ን ለማክበር '''ዴ ዋሬዝ''' ወደ ስያሜው ተጨመረ።
'''ወሓከ ዴ ዋሬዝ''' ([[እስፓንኛ]]፦ '''Oaxaca de Juárez''') የ[[ወሓካ]]፣ [[ሜክሲኮ]] ከተማ ነው። '''ኋሽያካክ''' ተብሎ የተመሠረተው በ[[1432]] ዓ.ም. በ[[አዝቴክ]] ([[መሺካ]]) ኗሪዎች ነበር። በ[[1514]] ዓ.ም. ስፓኒሾች ደርሰው '''ጓሓካ''' አሉት፣ በ[[1521]] ዓ.ም. ግን ስሙ '''አንቴኬራ''' ሆነ። በ[[1813]] ዓ.ም. ሜክሲኮ ከ[[እስፓንያ]] ነጻነቱን እንዳገኘው እንደገና «ወሓካ» ተባለ። በ[[1864]] ዓ.ም. የከተማው ኗሪ [[ቤኒቶ ዋሬዝ]]ን ለማክበር '''ዴ ዋሬዝ''' ወደ ስያሜው ተጨመረ።
[[ስዕል:Santo Domingo de Guzman Convent.JPG|thumb|210px|የወሓካ መሓል]]
[[ስዕል:Santo Domingo de Guzman Convent.JPG|thumb|210px|የወሓካ መሓል]]



እትም በ17:35, 15 ሴፕቴምበር 2011

ወሓከ ዴ ዋሬዝ (እስፓንኛOaxaca de Juárez) የወሓካሜክሲኮ ከተማ ነው። ኋሽያካክ ተብሎ የተመሠረተው በ1432 ዓ.ም. በአዝቴክ (መሺካ) ኗሪዎች ነበር። በ1514 ዓ.ም. ስፓኒሾች ደርሰው ጓሓካ አሉት፣ በ1521 ዓ.ም. ግን ስሙ አንቴኬራ ሆነ። በ1813 ዓ.ም. ሜክሲኮ ከእስፓንያ ነጻነቱን እንዳገኘው እንደገና «ወሓካ» ተባለ። በ1864 ዓ.ም. የከተማው ኗሪ ቤኒቶ ዋሬዝን ለማክበር ዴ ዋሬዝ ወደ ስያሜው ተጨመረ።

የወሓካ መሓል

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,801,962 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 93,952 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 18°39′ ሰሜን ኬክሮስ እና 93°52′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።