ከ«ወሓካ ዴ ዋሬዝ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
'''ወሓከ ዴ ዋሬዝ''' ([[እስፓንኛ]]፦ '''Oaxaca de Juárez''') የ[[ |
'''ወሓከ ዴ ዋሬዝ''' ([[እስፓንኛ]]፦ '''Oaxaca de Juárez''') የ[[ወሓካ]]፣ [[ሜክሲኮ]] ከተማ ነው። '''ኋሽያካክ''' ተብሎ የተመሠረተው በ[[1432]] ዓ.ም. በ[[አዝቴክ]] ([[መሺካ]]) ኗሪዎች ነበር። በ[[1514]] ዓ.ም. ስፓኒሾች ደርሰው '''ጓሓካ''' አሉት፣ በ[[1521]] ዓ.ም. ግን ስሙ '''አንቴኬራ''' ሆነ። በ[[1813]] ዓ.ም. ሜክሲኮ ከ[[እስፓንያ]] ነጻነቱን እንዳገኘው እንደገና «ወሓካ» ተባለ። በ[[1864]] ዓ.ም. የከተማው ኗሪ [[ቤኒቶ ዋሬዝ]]ን ለማክበር '''ዴ ዋሬዝ''' ወደ ስያሜው ተጨመረ። |
||
[[ስዕል:Santo Domingo de Guzman Convent.JPG|thumb|210px|የወሓካ መሓል]] |
[[ስዕል:Santo Domingo de Guzman Convent.JPG|thumb|210px|የወሓካ መሓል]] |
||
እትም በ17:35, 15 ሴፕቴምበር 2011
ወሓከ ዴ ዋሬዝ (እስፓንኛ፦ Oaxaca de Juárez) የወሓካ፣ ሜክሲኮ ከተማ ነው። ኋሽያካክ ተብሎ የተመሠረተው በ1432 ዓ.ም. በአዝቴክ (መሺካ) ኗሪዎች ነበር። በ1514 ዓ.ም. ስፓኒሾች ደርሰው ጓሓካ አሉት፣ በ1521 ዓ.ም. ግን ስሙ አንቴኬራ ሆነ። በ1813 ዓ.ም. ሜክሲኮ ከእስፓንያ ነጻነቱን እንዳገኘው እንደገና «ወሓካ» ተባለ። በ1864 ዓ.ም. የከተማው ኗሪ ቤኒቶ ዋሬዝን ለማክበር ዴ ዋሬዝ ወደ ስያሜው ተጨመረ።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,801,962 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 93,952 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 18°39′ ሰሜን ኬክሮስ እና 93°52′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።