ከ«ጥቅምት ፲፱» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
ጥቅምት ፲፱ በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፵፱ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፯ ቀናት በዮሐንስ፤ በማቴዎስ፤ እና በማርቆስ ዘመናት ደግሞ ፫፻፲፮ ቀናት ይቀራሉ።


'''ጥቅምት ፲፱'''
በ[[የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን|ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን]] የ[[ቅዱስ ገብርኤል]] ዕለት ነው።
ቀን በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፵፱ኛው እና የ[[መፀው]] ፳፬ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ [[ሉቃስ]] ፫፻፲፯ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ [[ዮሐንስ]]፤ ዘመነ [[ማቴዎስ]] እና ዘመነ [[ማርቆስ]] ደግሞ ፫፻፲፮ ቀናት ይቀራሉ።


==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች==


==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]==
[[1856|፲፰፻፶፮]] ዓ.ም. [[ጀኔቭ]] ላይ የተሰበሰቡ የአሥራ ስድስት አገሮች ልዑካን የዓለም አቀፍ [[ቀይ መስቀል]] ማኅበር ለመመሥረት ተስማሙ። [[የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር]] በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ተመሥርቶ በ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. የዓለም አቀፋዊው ማኅበር አባል ሆነ። <ref>http://www.redcrosseth.org/


*[[1856|፲፰፻፶፮]] ዓ.ም. - [[ጀኔቭ]] ላይ የተሰበሰቡ የአሥራ ስድስት አገሮች ልዑካን የዓለም አቀፍ [[ቀይ መስቀል]] ማኅበር ለመመሥረት ተስማሙ። [[የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር]] በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ተመሥርቶ በ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. የዓለም አቀፋዊው ማኅበር አባል ሆነ። <ref>http://www.redcrosseth.org/
http://www.icrc.org/IHL.nsf/FULL/115?OpenDocument
http://www.icrc.org/IHL.nsf/FULL/115?OpenDocument
</ref>
</ref>
[[1915|፲፱፲፭]] ዓ.ም. የ[[ኢጣልያ]]ው ንጉሥ [[ቪክቶር ኢማኑኤል]] ሦሥተኛ ለ[[ፋሽሽት]] መሪው ለ[[ቤኒቶ ሙሶሊኒ]] የጠቅላይ ሚኒስቴርነት ሥልጣን ሰጡ።
*[[1915|፲፱፲፭]] ዓ.ም. - የ[[ኢጣልያ]]ው ንጉሥ [[ቪክቶር ኢማኑኤል]] ሦሥተኛ ለ[[ፋሽሽት]] መሪው ለ[[ቤኒቶ ሙሶሊኒ]] የጠቅላይ ሚኒስቴርነት ሥልጣን ሰጡ።


[[1916|፲፱፻፲፮]] ዓ.ም በ[[አንደኛው የዓለም ጦርነት]] የተሸነፈውና የተሠባበረው የ[[ኦቶማን ግዛት]] አክትሞ በቦታው የ[[ቱርክ|ቱርክ ሪፑብሊክ]] ተመሠረተ።
*[[1916|፲፱፻፲፮]] ዓ.ም - በ[[አንደኛው የዓለም ጦርነት]] የተሸነፈውና የተሠባበረው የ[[ኦቶማን ግዛት]] አክትሞ በቦታው የ[[ቱርክ|ቱርክ ሪፑብሊክ]] ተመሠረተ።


[[1949|፲፱፻፵፱]] ዓ.ም. በ[[ሱዌዝ ሽብር]] መጀመሪያ የ[[እስራኤል]] ሠራዊቶች የ[[ግብጽ]]ን ሠራዊቶች ወደ [[ሱዌዝ ቦይ]] በምግፋት የ[[ሲናይ]]ን በረሐ ማርከው ያዙ።
*[[1949|፲፱፻፵፱]] ዓ.ም. - በ[[ሱዌዝ ሽብር]] መጀመሪያ የ[[እስራኤል]] ሠራዊቶች የ[[ግብጽ]]ን ሠራዊቶች ወደ [[ሱዌዝ ቦይ]] በመግፋት የ[[ሲናይ]]ን በረሀ ማርከው ያዙ።


*[[1953|፲፱፻፶፫]] ዓ/ም - የ[[ሱዳን]] መሪ ጄኔራል ሞሐመድ አቡድ በ[[ኢትዮጵያ]] የአንድ ሳምንት ጉብኝታቸውን ጀመሩ። በዚህ ጉብኝትም በ[[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ|ንጉሠ ነገሥቱ]] ፴ኛ የዘውድ በዐል አከባበር ተሳትፈዋል።
[[1957|፲፱፻፶፯]] ዓ.ም. በምሥራቅ አፍሪቃ [[ታንጋኒካ]] እና የ[[ዛንዚባር]] ደሴት ተዋህደው የ[[ታንዛኒያ|ታንዛኒያ ሕብረት ሪፑብሊክ]]ን መሠረቱ።


*[[1957|፲፱፻፶፯]] ዓ.ም. - በምሥራቅ አፍሪቃ [[ታንጋኒካ]] እና የ[[ዛንዚባር]] ደሴት ተዋሕደው የ[[ታንዛኒያ|ታንዛኒያ ሕብረት ሪፑብሊክ]]ን መሠረቱ።
==ልደት==


*[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት ([[ደርግ]]) ሥልጣን ሲጨብጥ ቀርበው እንዲመረመሩ ባዘዛቸው መሠረት ባለመገኘታቸው የቀድሞው ንጉሠ ነገሥት የልጅ-ልጅ የልዑል መኮንን መኮንንን እና የትግሬውን አገረ ገዥ የልዑል-ራስ መንገሻ ሥዩምን ንብረት ወረሰ። እንዲሁም ደርግ ባስተላለፈው አዋጅ መሠረት በ”ብሔራዊ የሥራ ዘመቻ” ላይ ሳይሳተፉ የሚቀሩ ተማሪዎችን በጽኑ እንደሚቀጣ በዚሁ ዕለት አስታወቀ።
==ዕለተ ሞት==


=ልደታት=
==ዋቢ ምንጮች==


=ዕለተ ሞት=


==ዋቢ ምንጮች==
<references/>
<references/>
*{{en}} P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960
*{{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974




[[መደብ:ዕለታት]]
{{ወራት}}
{{ወራት}}

[[መደብ:ዕለታት]]

እትም በ06:49, 29 ኦክቶበር 2011

ጥቅምት ፲፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፱ኛው እና የመፀው ፳፬ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፯ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፲፮ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) ሥልጣን ሲጨብጥ ቀርበው እንዲመረመሩ ባዘዛቸው መሠረት ባለመገኘታቸው የቀድሞው ንጉሠ ነገሥት የልጅ-ልጅ የልዑል መኮንን መኮንንን እና የትግሬውን አገረ ገዥ የልዑል-ራስ መንገሻ ሥዩምን ንብረት ወረሰ። እንዲሁም ደርግ ባስተላለፈው አዋጅ መሠረት በ”ብሔራዊ የሥራ ዘመቻ” ላይ ሳይሳተፉ የሚቀሩ ተማሪዎችን በጽኑ እንደሚቀጣ በዚሁ ዕለት አስታወቀ።

ልደታት

ዕለተ ሞት

ዋቢ ምንጮች

  1. ^ http://www.redcrosseth.org/ http://www.icrc.org/IHL.nsf/FULL/115?OpenDocument
  • (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960
  • {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974



የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ