ከ«ጥቅምት ፲፱» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
⚫ | |||
'''ጥቅምት ፲፱''' |
|||
በ[[የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን|ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን]] የ[[ቅዱስ ገብርኤል]] ዕለት ነው። |
|||
⚫ | |||
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች== |
|||
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]== |
|||
⚫ | |||
⚫ | |||
http://www.icrc.org/IHL.nsf/FULL/115?OpenDocument |
http://www.icrc.org/IHL.nsf/FULL/115?OpenDocument |
||
</ref> |
</ref> |
||
[[1915|፲፱፲፭]] ዓ.ም. የ[[ኢጣልያ]]ው ንጉሥ [[ቪክቶር ኢማኑኤል]] ሦሥተኛ ለ[[ፋሽሽት]] መሪው ለ[[ቤኒቶ ሙሶሊኒ]] የጠቅላይ ሚኒስቴርነት ሥልጣን ሰጡ። |
*[[1915|፲፱፲፭]] ዓ.ም. - የ[[ኢጣልያ]]ው ንጉሥ [[ቪክቶር ኢማኑኤል]] ሦሥተኛ ለ[[ፋሽሽት]] መሪው ለ[[ቤኒቶ ሙሶሊኒ]] የጠቅላይ ሚኒስቴርነት ሥልጣን ሰጡ። |
||
[[1916|፲፱፻፲፮]] ዓ.ም በ[[አንደኛው የዓለም ጦርነት]] የተሸነፈውና የተሠባበረው የ[[ኦቶማን ግዛት]] አክትሞ በቦታው የ[[ቱርክ|ቱርክ ሪፑብሊክ]] ተመሠረተ። |
*[[1916|፲፱፻፲፮]] ዓ.ም - በ[[አንደኛው የዓለም ጦርነት]] የተሸነፈውና የተሠባበረው የ[[ኦቶማን ግዛት]] አክትሞ በቦታው የ[[ቱርክ|ቱርክ ሪፑብሊክ]] ተመሠረተ። |
||
[[1949|፲፱፻፵፱]] ዓ.ም. በ[[ሱዌዝ ሽብር]] መጀመሪያ የ[[እስራኤል]] ሠራዊቶች የ[[ግብጽ]]ን ሠራዊቶች ወደ [[ሱዌዝ ቦይ]] |
*[[1949|፲፱፻፵፱]] ዓ.ም. - በ[[ሱዌዝ ሽብር]] መጀመሪያ የ[[እስራኤል]] ሠራዊቶች የ[[ግብጽ]]ን ሠራዊቶች ወደ [[ሱዌዝ ቦይ]] በመግፋት የ[[ሲናይ]]ን በረሀ ማርከው ያዙ። |
||
*[[1953|፲፱፻፶፫]] ዓ/ም - የ[[ሱዳን]] መሪ ጄኔራል ሞሐመድ አቡድ በ[[ኢትዮጵያ]] የአንድ ሳምንት ጉብኝታቸውን ጀመሩ። በዚህ ጉብኝትም በ[[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ|ንጉሠ ነገሥቱ]] ፴ኛ የዘውድ በዐል አከባበር ተሳትፈዋል። |
|||
⚫ | |||
⚫ | |||
==ልደት== |
|||
*[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት ([[ደርግ]]) ሥልጣን ሲጨብጥ ቀርበው እንዲመረመሩ ባዘዛቸው መሠረት ባለመገኘታቸው የቀድሞው ንጉሠ ነገሥት የልጅ-ልጅ የልዑል መኮንን መኮንንን እና የትግሬውን አገረ ገዥ የልዑል-ራስ መንገሻ ሥዩምን ንብረት ወረሰ። እንዲሁም ደርግ ባስተላለፈው አዋጅ መሠረት በ”ብሔራዊ የሥራ ዘመቻ” ላይ ሳይሳተፉ የሚቀሩ ተማሪዎችን በጽኑ እንደሚቀጣ በዚሁ ዕለት አስታወቀ። |
|||
⚫ | |||
=ልደታት= |
|||
⚫ | |||
⚫ | |||
⚫ | |||
<references/> |
<references/> |
||
*{{en}} P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960 |
|||
*{{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974 |
|||
⚫ | |||
{{ወራት}} |
{{ወራት}} |
||
⚫ |
እትም በ06:49, 29 ኦክቶበር 2011
ጥቅምት ፲፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፱ኛው እና የመፀው ፳፬ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፯ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፲፮ ቀናት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፰፻፶፮ ዓ.ም. - ጀኔቭ ላይ የተሰበሰቡ የአሥራ ስድስት አገሮች ልዑካን የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ማኅበር ለመመሥረት ተስማሙ። የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ተመሥርቶ በ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. የዓለም አቀፋዊው ማኅበር አባል ሆነ። [1]
- ፲፱፲፭ ዓ.ም. - የኢጣልያው ንጉሥ ቪክቶር ኢማኑኤል ሦሥተኛ ለፋሽሽት መሪው ለቤኒቶ ሙሶሊኒ የጠቅላይ ሚኒስቴርነት ሥልጣን ሰጡ።
- ፲፱፻፲፮ ዓ.ም - በአንደኛው የዓለም ጦርነት የተሸነፈውና የተሠባበረው የኦቶማን ግዛት አክትሞ በቦታው የቱርክ ሪፑብሊክ ተመሠረተ።
- ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የሱዳን መሪ ጄኔራል ሞሐመድ አቡድ በኢትዮጵያ የአንድ ሳምንት ጉብኝታቸውን ጀመሩ። በዚህ ጉብኝትም በንጉሠ ነገሥቱ ፴ኛ የዘውድ በዐል አከባበር ተሳትፈዋል።
- ፲፱፻፶፯ ዓ.ም. - በምሥራቅ አፍሪቃ ታንጋኒካ እና የዛንዚባር ደሴት ተዋሕደው የታንዛኒያ ሕብረት ሪፑብሊክን መሠረቱ።
- ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) ሥልጣን ሲጨብጥ ቀርበው እንዲመረመሩ ባዘዛቸው መሠረት ባለመገኘታቸው የቀድሞው ንጉሠ ነገሥት የልጅ-ልጅ የልዑል መኮንን መኮንንን እና የትግሬውን አገረ ገዥ የልዑል-ራስ መንገሻ ሥዩምን ንብረት ወረሰ። እንዲሁም ደርግ ባስተላለፈው አዋጅ መሠረት በ”ብሔራዊ የሥራ ዘመቻ” ላይ ሳይሳተፉ የሚቀሩ ተማሪዎችን በጽኑ እንደሚቀጣ በዚሁ ዕለት አስታወቀ።
ልደታት
ዕለተ ሞት
ዋቢ ምንጮች
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960
- {{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |