ከ«አምቦ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ r2.5.2) (ሎሌ ማስተካከል: it:Ambo (Etiopia); cosmetic changes |
|||
መስመር፡ 19፦ | መስመር፡ 19፦ | ||
[[it:Ambo (Etiopia)]] |
[[it:Ambo (Etiopia)]] |
||
[[nl:Ambo (stad)]] |
[[nl:Ambo (stad)]] |
||
[[om:Ambo]] |
|||
[[pl:Ambo (Etiopia)]] |
[[pl:Ambo (Etiopia)]] |
||
[[ro:Ambo, Etiopia]] |
[[ro:Ambo, Etiopia]] |
እትም በ14:39, 9 ፌብሩዌሪ 2012
አምቦ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምዕራብ ሸዋ ዞን ና በአምቦ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ49,421 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24,671 ወንዶችና 2475 ሴቶች ይገኙበታል።[1]
በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43,029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ11°28′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]
ምንጮች
- ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
- ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
|