ከ«አክሱም ጽዮን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
r2.7.1) (ሎሌ መጨመር: pt:Igreja de Santa Maria de Sião
No edit summary
መስመር፡ 5፦ መስመር፡ 5፦


[[መደብ : የኢትዮጵያ ታሪክ]]
[[መደብ : የኢትዮጵያ ታሪክ]]
[[መደብ:ትግራይ]]
[[መደብ:አክሱም]]
[[መደብ:አብያተ ክርስቲያናት]]
[[መደብ:አብያተ ክርስቲያናት]]



እትም በ15:55, 15 ፌብሩዌሪ 2012

ግራኝ አህመድ ጥቃት በሁዋላ አጤ ፋሲለደስ እንደገና እንዳሰሩዋት የሚያሳይ ስዕል

አክሱም ጽዮን (ርዕሰ አድባራት ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ፅዮን) አክሱም ትግራይ የምትገኘው ቤ/ክርስቲያን ስትሆን ወደ ኢትዮጵያ ክርስትናን ለመጀመሪያ ይዞ በገባው በአቡነ ሰላማ ዘመን የተገነባች ጥንታዊ ቤ/ክርስቲያን ነች። አሁን የሚገኘው የአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ሕንጻ በዓፄ ኃይለ ሥላሴ የተሠራ ነው።