ከ«ደማስቆ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
r2.7.1) (ሎሌ መጨመር: kl:Damascus
r2.7.2) (ሎሌ መጨመር: lad:Damask
መስመር፡ 76፦ መስመር፡ 76፦
[[ky:Дамаск]]
[[ky:Дамаск]]
[[la:Damascus]]
[[la:Damascus]]
[[lad:Damask]]
[[lb:Damaskus]]
[[lb:Damaskus]]
[[lij:Damasco]]
[[lij:Damasco]]

እትም በ08:18, 11 ማርች 2012

ደማስቆ (ወይም ደማስቆስአረብኛ፦ دمشق) የሶርያ ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,381,800 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,861,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 33°30′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°19′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

በአንዳንድ ሊቃውንት ዘንድ፣ ደማስቆ ከሁሉ ይልቅ ረጅሙ እድሜ ያለው ከተማ ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ዘንድ በአብርሃም ዘመን ይገኝ ነበር። የሁክሶስ ሕዝብ በ17ኛ ክፍለ ዘመን ዓክልበ. ግብጽን በገዙበት ወቅት፣ ደማስቆ በአሙሩ ግዛት ውስጥ ነበር። በአማርና ደብዳቤዎች (1350 ዓክልበ. ገዳማ) ዲማስቁ ተብሎ በንጉሱ ቢርያዋዛ እንደ ተገዛ ይጻፋል። ከ1100 እስከ 740 ዓክልበ. ድረስ የአራም ከተማ-አገር ነበር። በዛን ግዜ የአሦር ንጉስ 3 ቴልጌልቴልፌልሶር ያዘው።