ከ«ትግራይ ክልል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ r2.7.3) (ሎሌ መጨመር: fi:Tigré |
ጥ r2.7.2+) (ሎሌ ማስተካከል: vec:Rejon de i Tigrè |
||
መስመር፡ 42፦ | መስመር፡ 42፦ | ||
[[sw:Jimbo la Tigray]] |
[[sw:Jimbo la Tigray]] |
||
[[tr:Tigray Bölgesi]] |
[[tr:Tigray Bölgesi]] |
||
[[vec:Rejon de Tigrè]] |
[[vec:Rejon de i Tigrè]] |
||
[[zh:提格里州]] |
[[zh:提格里州]] |
እትም በ14:01, 22 ጁን 2012
ትግራይ (ክልል 1) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዷ ስትሆን በሰሜን-ጫፍ ኢትዮጵያ ትገኛለች። ዋና ከተማዋ መቀሌ ነው። ሌሎች ታዋቂ ከተማዎች ዛላአንበሳ፣ ዓቢ-ዓዲ ፣ ዓድዋ፣ ሸራሮ፣ ዓዲግራት፣ አክሱም፣ እንዳ-ስላሴ፣ ማይጨው፣ ኮረም እና አላማጣ ናቸው። ኤርትራ፣ ሱዳን፣ የአማራ እና አፋር ክልሎች ያዋስኑዋታል። 50,286 ካሬ ኪ.ሜ. ስትሸፍን የሕዝብ ብዛቷ 4,314,456 ነው። ትግርኛ የክልሉ ዋና ቋንቋ ነው። እምባ ኣላጀ:ፅበት በትግራይ ክልል ከፍተኛ ቦታዎች ናቸው። ሶሎዳም በዚሁ ክልል ይገኛል።
ኢትዮጵያ |
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |