ከ«ጥር ፲፱» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 4፦ መስመር፡ 4፦
*[[1879|፲፰፻፸፱]] ዓ/ም - [[ራስ ዐሉላ]] ለወረራ ድንበር ጥሶ የመጣውን የ[[ጣልያን]] ግንባር ቀደም ሠራዊት [[ዶጋሊ]] ላይ ገጥመውት ፭ መቶ ጣልያኖችን ፈጁ።
*[[1879|፲፰፻፸፱]] ዓ/ም - [[ራስ ዐሉላ]] ለወረራ ድንበር ጥሶ የመጣውን የ[[ጣልያን]] ግንባር ቀደም ሠራዊት [[ዶጋሊ]] ላይ ገጥመውት ፭ መቶ ጣልያኖችን ፈጁ።


*[[1965|፲፱፻፷፭]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] መንግሥት [[አልጋ ወራሽ]] መርዕድ አዝማች አስፋ ወሰን ሌሊቱን በደም ቋጠሮ ምት ታመው በአስቸኳይ ወደ[[እንግሊዝ]] አገር የእንግሊዝ የጦር አየር ዠበብ ለሕክምና እንዲወስዳቸው ተለመነ። የጦር አየር ዠበብ በማግሥቱ ይዟቸው ወደ[[ሎንዶን]] በረረ።
*[[1965|፲፱፻፷፭]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] መንግሥት [[አልጋ ወራሽ]] [[መርዕድ አዝማች አስፋ ወሰን]] ሌሊቱን በደም ቋጠሮ ምት ታመው በአስቸኳይ ወደ[[እንግሊዝ]] አገር የእንግሊዝ የጦር አየር ዠበብ ለሕክምና እንዲወስዳቸው ተለመነ። የጦር አየር ዠበብ በማግሥቱ ይዟቸው ወደ[[ሎንዶን]] በረረ።


*[[1983|፲፱፻፹፫]] ዓ/ም - በ[[ሶማሊያ]] ሞሀመድ ሲያድ ባሬ በመፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣናቸው ወረዱ።
*[[1983|፲፱፻፹፫]] ዓ/ም - በ[[ሶማሊያ]] ሞሀመድ ሲያድ ባሬ በመፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣናቸው ወረዱ።


*[[1993|፲፱፻፺፫]] ዓ/ም ጉጅራት በሚባለው የ[[ሕንድ]] ግዛት የተከሰተው ዐቢይ [[የመሬት እንቅጥቅጥ]] እስከ ፳ሺህ ሰዎችን ሕይወታቸውን አጥፍቷል።
*[[1993|፲፱፻፺፫]] ዓ/ም ጉጅራት በሚባለው የ[[ሕንድ]] ግዛት የተከሰተው ዐቢይ [[የመሬት እንቅጥቅጥ]] እስከ ፳ሺህ ሰዎችን ሕይወታቸውን አጥፍቷል።





=ልደት=
=ልደት=

እትም በ13:15, 2 ዲሴምበር 2012

ጥር ፲፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፱ ነኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፳፬ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፮ ቀናት ይቀራሉ።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፱፻፹፫ ዓ/ም - በሶማሊያ ሞሀመድ ሲያድ ባሬ በመፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣናቸው ወረዱ።

ልደት

ዕለተ ሞት

ዋቢ ምንጮች

  • {{en} P.R.O., FCO 371/1660
  • (እንግሊዝኛ) Degefu, Gebre Tsadik: The Nile (2003)


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ