ከ«መጋቢት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
ሎሌ፦ መያያዣዎች ወደ 9 ልሳናት አሁን በWikidata ገጽ d:q546893 ስላሉ ተዛውረዋል።
No edit summary
መስመር፡ 4፦ መስመር፡ 4፦


«መጋቢት» ከግዕዙ ግስ «መገበ» ከሚለው ቃል የተባዛ ነው።<ref>[http://ethiopic.org/Calendars/ The Ethiopic Calendar]</ref>
«መጋቢት» ከግዕዙ ግስ «መገበ» ከሚለው ቃል የተባዛ ነው።<ref>[http://ethiopic.org/Calendars/ The Ethiopic Calendar]</ref>

አለቃ ደስታ ተክለ ወልድ የመጋቢትን ትርጉም እንደዚህ አስቀምጠውታል፦ "የወር ስም፤ ፯ኛ ወር። ይኸውም ጌታ በጸሎተ ኀሙስ ለሐዋርያት ሥጋውንና ደሙን መመገቡንና ዐርብ በሠርክ ዲያብሎስን ሽሮ አዳምን ወደ ቀድሞ ማዕርጉ መመለሱን ያሳያል።" <ref> [[ደስታ ተክለ ወልድ]]፤ “ዐዲስ ያማርኛ መዝገበ ቃላት”፤ [[አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት]] ፥ [[አዲስ አበባ]] ([[1962|፲፱፻፷፪]] ዓ/ም ገጽ ፯፻፵፮</ref>


በ[[ቅብጢ አቆጣጠር]] የዚህ ወር ስም '''ፓረምሃት''' ነው። ይህም በ[[ጥንታዊ ግብጽ]] አረመኔ ሃይማኖት ከፈርዖን ስም «ፓ-ኤን-አመንሆተፕ» (የ[[አመንሆተፕ]] ወር) መጣ።
በ[[ቅብጢ አቆጣጠር]] የዚህ ወር ስም '''ፓረምሃት''' ነው። ይህም በ[[ጥንታዊ ግብጽ]] አረመኔ ሃይማኖት ከፈርዖን ስም «ፓ-ኤን-አመንሆተፕ» (የ[[አመንሆተፕ]] ወር) መጣ።

እትም በ16:05, 14 ማርች 2013

የመጋቢት ቀናት
1 2 3 4 5 6 7
8 9 10 11 12 13 14
15 16 17 18 19 20 21
22 23 24 25 26 27 28
29 30

መጋቢት የወር ስም ሆኖ በየካቲት ወር እና በሚያዝያ ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ ሰባተኛው የወር ስም ነው።

«መጋቢት» ከግዕዙ ግስ «መገበ» ከሚለው ቃል የተባዛ ነው።[1]

አለቃ ደስታ ተክለ ወልድ የመጋቢትን ትርጉም እንደዚህ አስቀምጠውታል፦ "የወር ስም፤ ፯ኛ ወር። ይኸውም ጌታ በጸሎተ ኀሙስ ለሐዋርያት ሥጋውንና ደሙን መመገቡንና ዐርብ በሠርክ ዲያብሎስን ሽሮ አዳምን ወደ ቀድሞ ማዕርጉ መመለሱን ያሳያል።" [2]

ቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ፓረምሃት ነው። ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከፈርዖን ስም «ፓ-ኤን-አመንሆተፕ» (የአመንሆተፕ ወር) መጣ።

ጎርጎርዮስ አቆጣጠርማርች መጨረሻና የኤፕሪል መጀመርያ ነው።


በመጋቢት ወር ነጻነታቸውን ያገኙ የአፍሪቃ አገራት



የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ
  1. ^ The Ethiopic Calendar
  2. ^ ደስታ ተክለ ወልድ፤ “ዐዲስ ያማርኛ መዝገበ ቃላት”፤ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤትአዲስ አበባ (፲፱፻፷፪ ዓ/ም ገጽ ፯፻፵፮