ከ«ሚያዝያ ፴» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 3፦ መስመር፡ 3፦
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]==
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]==


*[[1874|፲፰፻፸፬]] ዓ/ም - እምባቦ በሚባል ሥፍራ የ[[ሸዋ]]ው [[ዳግማዊ ምኒልክ|ንጉሥ ምኒልክ]] ሠራዊት እና የ[[ጎጃም]] [[ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት]] ሠራዊት ውጊያ ገጥሞ ድሉ የንጉሥ ምኒልክ ሲሆን፣ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ተማረኩ።
*[[1874|፲፰፻፸፬]] ዓ/ም - እምባቦ በሚባል ሥፍራ የ[[ሸዋ]]ው [[ዳግማዊ ምኒልክ|ንጉሥ ምኒልክ]] ሠራዊት እና የ[[ጎጃም]] [[ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት]] ሠራዊት ውጊያ ገጥሞ ድሉ የንጉሥ ምኒልክ ሲሆን፣ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ተማረኩ። <ref> [[መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ]]፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ ([[1951|፲፱፻፶፩]] ዓ/ም)፣ገጽ ፻፵፰ </ref>


*[[1890|፲፰፻፺]] ዓ/ም - በ[[ጣልያ]] አበጋዙ [[ባቫ-በካሪስ]] ብዙ መቶ ሰልፈኞች በመድፍ ገደላቸው።
*[[1890|፲፰፻፺]] ዓ/ም - በ[[ጣልያ]] አበጋዙ [[ባቫ-በካሪስ]] ብዙ መቶ ሰልፈኞች በመድፍ ገደላቸው።
መስመር፡ 11፦ መስመር፡ 11፦
*[[1937|፲፱፻፴፯]] ዓ/ም - በ[[አውሮፓ]] የ[[ሁለተኛው የዓለም ጦርነት]]ን ማክተም ምክንያት በማድረግ 'ሴቲፍ' በተባለች የ[[አልጄሪያ]] ከተማ በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ፻፫ አውሮፓውያን በመሞታቸው፣ የገዢው የ[[ፈረንሳይ]] መንግሥት ፖሊሶች እና ወታደሮች ባካሄዱት ጨካኝ በቀላ እስከ ስድስት ሺ አልጄሪያውያን ተጨፍጭፈዋል። የዚህ አረመኔያዊ ድርጊት ሳቢያ በመላው የሰሜን [[አፍሪቃ]] የፈረንሳይን ቅኝ ገዢነት ማክተሚያ አብሳሪ እንደሆነ ታሪካውያን ይዘግባሉ።
*[[1937|፲፱፻፴፯]] ዓ/ም - በ[[አውሮፓ]] የ[[ሁለተኛው የዓለም ጦርነት]]ን ማክተም ምክንያት በማድረግ 'ሴቲፍ' በተባለች የ[[አልጄሪያ]] ከተማ በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ፻፫ አውሮፓውያን በመሞታቸው፣ የገዢው የ[[ፈረንሳይ]] መንግሥት ፖሊሶች እና ወታደሮች ባካሄዱት ጨካኝ በቀላ እስከ ስድስት ሺ አልጄሪያውያን ተጨፍጭፈዋል። የዚህ አረመኔያዊ ድርጊት ሳቢያ በመላው የሰሜን [[አፍሪቃ]] የፈረንሳይን ቅኝ ገዢነት ማክተሚያ አብሳሪ እንደሆነ ታሪካውያን ይዘግባሉ።


*[[1957|፲፱፻፶፯]] ዓ/ም - በ[[ሩሲያ]]ኖች የተገነባው የ[[አሰብ]] የነዳጅ ማጣሪያ ማዕከል የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ
*[[1957|፲፱፻፶፯]] ዓ/ም - በ[[ሩሲያ]]ኖች የተገነባው የ[[አሰብ]] የነዳጅ ማጣሪያ ማዕከል የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ። <ref>{{en}} P.R.O., FCO 371/190144 Ethiopia: Annual Review for 1965 </ref>


*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] [[ንጉሠ ነገሥት]] መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ ዶክቶር ምናሴ ኃይሌ እራሳቸውን ከሥልጣናቸው አወገዱ፡፤
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] [[ንጉሠ ነገሥት]] መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ ዶክቶር ምናሴ ኃይሌ እራሳቸውን ከሥልጣናቸው አወገዱ:: <ref>{{en}} P.R.O., FCO 371/1829 Ethiopia: Annual Review for 1974 </ref>


==ልደቶች==
==ልደቶች==


*[[1947|፲፱፻፵፯]] ዓ/ም - አቶ [[መለስ ዜናዊ|ለገሰ ዜናዊ]] አስረስ፣ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር [[አድዋ]] ላይ ተወለዱ
*[[1947|፲፱፻፵፯]] ዓ/ም - አቶ [[መለስ ዜናዊ|ለገሰ ዜናዊ]] አስረስ፣ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር [[አድዋ]] ላይ ተወለዱ

=ማጣቀሻዎች=
<references/>


=ዋቢ ምንጮች=
=ዋቢ ምንጮች=
* [[መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ]]፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ ([[1951|፲፱፻፶፩]] ዓ/ም)

*{{en}} P.R.O., FCO 371/190144 Ethiopia: Annual Review for 1965

*{{en}} P.R.O., FCO 371/1829 Ethiopia: Annual Review for 1974


*{{en}} http://en.wikipedia.org/wiki/May_8
*{{en}} http://en.wikipedia.org/wiki/May_8

እትም በ14:39, 10 ሜይ 2013

ሚያዝያ ፴ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵ ኛው ዕለትና የወርኅ ፀደይ (በልግ) ፴፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፻፳፮ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመን ማርቆስ ደግሞ ፻፳፭ ቀናት ይቀራሉ።

ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - በአውሮፓሁለተኛው የዓለም ጦርነትን ማክተም ምክንያት በማድረግ 'ሴቲፍ' በተባለች የአልጄሪያ ከተማ በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ፻፫ አውሮፓውያን በመሞታቸው፣ የገዢው የፈረንሳይ መንግሥት ፖሊሶች እና ወታደሮች ባካሄዱት ጨካኝ በቀላ እስከ ስድስት ሺ አልጄሪያውያን ተጨፍጭፈዋል። የዚህ አረመኔያዊ ድርጊት ሳቢያ በመላው የሰሜን አፍሪቃ የፈረንሳይን ቅኝ ገዢነት ማክተሚያ አብሳሪ እንደሆነ ታሪካውያን ይዘግባሉ።

ልደቶች

ማጣቀሻዎች

  1. ^ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)፣ገጽ ፻፵፰
  2. ^ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/190144 Ethiopia: Annual Review for 1965
  3. ^ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 Ethiopia: Annual Review for 1974

ዋቢ ምንጮች


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ