ከ«ሚያዝያ ፴» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 3፦ | መስመር፡ 3፦ | ||
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]== |
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]== |
||
*[[1874|፲፰፻፸፬]] ዓ/ም - እምባቦ በሚባል ሥፍራ የ[[ሸዋ]]ው [[ዳግማዊ ምኒልክ|ንጉሥ ምኒልክ]] ሠራዊት እና የ[[ጎጃም]] [[ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት]] ሠራዊት ውጊያ ገጥሞ ድሉ የንጉሥ ምኒልክ ሲሆን፣ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ተማረኩ። |
*[[1874|፲፰፻፸፬]] ዓ/ም - እምባቦ በሚባል ሥፍራ የ[[ሸዋ]]ው [[ዳግማዊ ምኒልክ|ንጉሥ ምኒልክ]] ሠራዊት እና የ[[ጎጃም]] [[ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት]] ሠራዊት ውጊያ ገጥሞ ድሉ የንጉሥ ምኒልክ ሲሆን፣ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ተማረኩ። <ref> [[መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ]]፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ ([[1951|፲፱፻፶፩]] ዓ/ም)፣ገጽ ፻፵፰ </ref> |
||
*[[1890|፲፰፻፺]] ዓ/ም - በ[[ጣልያ]] አበጋዙ [[ባቫ-በካሪስ]] ብዙ መቶ ሰልፈኞች በመድፍ ገደላቸው። |
*[[1890|፲፰፻፺]] ዓ/ም - በ[[ጣልያ]] አበጋዙ [[ባቫ-በካሪስ]] ብዙ መቶ ሰልፈኞች በመድፍ ገደላቸው። |
||
መስመር፡ 11፦ | መስመር፡ 11፦ | ||
*[[1937|፲፱፻፴፯]] ዓ/ም - በ[[አውሮፓ]] የ[[ሁለተኛው የዓለም ጦርነት]]ን ማክተም ምክንያት በማድረግ 'ሴቲፍ' በተባለች የ[[አልጄሪያ]] ከተማ በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ፻፫ አውሮፓውያን በመሞታቸው፣ የገዢው የ[[ፈረንሳይ]] መንግሥት ፖሊሶች እና ወታደሮች ባካሄዱት ጨካኝ በቀላ እስከ ስድስት ሺ አልጄሪያውያን ተጨፍጭፈዋል። የዚህ አረመኔያዊ ድርጊት ሳቢያ በመላው የሰሜን [[አፍሪቃ]] የፈረንሳይን ቅኝ ገዢነት ማክተሚያ አብሳሪ እንደሆነ ታሪካውያን ይዘግባሉ። |
*[[1937|፲፱፻፴፯]] ዓ/ም - በ[[አውሮፓ]] የ[[ሁለተኛው የዓለም ጦርነት]]ን ማክተም ምክንያት በማድረግ 'ሴቲፍ' በተባለች የ[[አልጄሪያ]] ከተማ በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ፻፫ አውሮፓውያን በመሞታቸው፣ የገዢው የ[[ፈረንሳይ]] መንግሥት ፖሊሶች እና ወታደሮች ባካሄዱት ጨካኝ በቀላ እስከ ስድስት ሺ አልጄሪያውያን ተጨፍጭፈዋል። የዚህ አረመኔያዊ ድርጊት ሳቢያ በመላው የሰሜን [[አፍሪቃ]] የፈረንሳይን ቅኝ ገዢነት ማክተሚያ አብሳሪ እንደሆነ ታሪካውያን ይዘግባሉ። |
||
*[[1957|፲፱፻፶፯]] ዓ/ም - በ[[ሩሲያ]]ኖች የተገነባው የ[[አሰብ]] የነዳጅ ማጣሪያ ማዕከል የመሠረት ድንጋይ |
*[[1957|፲፱፻፶፯]] ዓ/ም - በ[[ሩሲያ]]ኖች የተገነባው የ[[አሰብ]] የነዳጅ ማጣሪያ ማዕከል የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ። <ref>{{en}} P.R.O., FCO 371/190144 Ethiopia: Annual Review for 1965 </ref> |
||
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] [[ንጉሠ ነገሥት]] መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ ዶክቶር ምናሴ ኃይሌ እራሳቸውን ከሥልጣናቸው |
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] [[ንጉሠ ነገሥት]] መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ ዶክቶር ምናሴ ኃይሌ እራሳቸውን ከሥልጣናቸው አወገዱ:: <ref>{{en}} P.R.O., FCO 371/1829 Ethiopia: Annual Review for 1974 </ref> |
||
==ልደቶች== |
==ልደቶች== |
||
*[[1947|፲፱፻፵፯]] ዓ/ም - አቶ [[መለስ ዜናዊ|ለገሰ ዜናዊ]] አስረስ፣ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር [[አድዋ]] ላይ ተወለዱ |
*[[1947|፲፱፻፵፯]] ዓ/ም - አቶ [[መለስ ዜናዊ|ለገሰ ዜናዊ]] አስረስ፣ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር [[አድዋ]] ላይ ተወለዱ |
||
=ማጣቀሻዎች= |
|||
<references/> |
|||
=ዋቢ ምንጮች= |
=ዋቢ ምንጮች= |
||
* [[መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ]]፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ ([[1951|፲፱፻፶፩]] ዓ/ም) |
|||
*{{en}} P.R.O., FCO 371/190144 Ethiopia: Annual Review for 1965 |
|||
*{{en}} P.R.O., FCO 371/1829 Ethiopia: Annual Review for 1974 |
|||
*{{en}} http://en.wikipedia.org/wiki/May_8 |
*{{en}} http://en.wikipedia.org/wiki/May_8 |
እትም በ14:39, 10 ሜይ 2013
ሚያዝያ ፴ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵ ኛው ዕለትና የወርኅ ፀደይ (በልግ) ፴፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፻፳፮ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመን ማርቆስ ደግሞ ፻፳፭ ቀናት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፰፻፸፬ ዓ/ም - እምባቦ በሚባል ሥፍራ የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ ሠራዊት እና የጎጃም ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ሠራዊት ውጊያ ገጥሞ ድሉ የንጉሥ ምኒልክ ሲሆን፣ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ተማረኩ። [1]
- ፲፱፻፳፭ ዓ/ም - የሕንድ አባት በሚል ቅጽል ስም የሚታወቀው ሞሃንድራስ ካራምቻንድ ጋንዲበአገሩ የእንግሊዝን አስተዳደር በመቃወም የሃያ አንድ ቀን የ'ረሀብ አድማ' ጀመረ።
- ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - በአውሮፓ የሁለተኛው የዓለም ጦርነትን ማክተም ምክንያት በማድረግ 'ሴቲፍ' በተባለች የአልጄሪያ ከተማ በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ፻፫ አውሮፓውያን በመሞታቸው፣ የገዢው የፈረንሳይ መንግሥት ፖሊሶች እና ወታደሮች ባካሄዱት ጨካኝ በቀላ እስከ ስድስት ሺ አልጄሪያውያን ተጨፍጭፈዋል። የዚህ አረመኔያዊ ድርጊት ሳቢያ በመላው የሰሜን አፍሪቃ የፈረንሳይን ቅኝ ገዢነት ማክተሚያ አብሳሪ እንደሆነ ታሪካውያን ይዘግባሉ።
ልደቶች
ማጣቀሻዎች
- ^ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)፣ገጽ ፻፵፰
- ^ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/190144 Ethiopia: Annual Review for 1965
- ^ (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 Ethiopia: Annual Review for 1974
ዋቢ ምንጮች
- (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_8
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |