ከ«ቦይንግ 787 ድሪምላይነር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
ሎሌ፦ መያያዣዎች ወደ 49 ልሳናት አሁን በWikidata ገጽ d:q6428 ስላሉ ተዛውረዋል።
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Ethiopian Airlines Boeing 787 KvW-1.jpg|thumb|right|የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ቦይንግ 787 ድሪምላይነር]]
[[ስዕል:Ethiopian Airlines Boeing 787 KvW-1.jpg|thumb|right|የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ቦይንግ 787 ድሪምላይነር]]
[[File:All Nippon Airways Boeing 787-8 Dreamliner JA801A OKJ.jpg|thumb|right|All Nippon Airways Boeing 787-8]]
'''ቦይንግ 787 ድሪምላይነር''' በ[[ቦይንግ]] የተሠራ የረዥም ርቀት፣ ጥንድ ሞተር አውሮፕላን ነው። የአውሮፕላኑ አብዛኛው ክፍሎች ከ[[ካርቦን ኮምፖሲት]] ማቴሪያል በመሠራታቸው፣ አውሮፕላኑ ከቀደምት አውሮፕላኖች የቀለለ ነው።<ref name="reporter">[[ሪፖርተር]] ጋዜጣ፣ ቅፅ 17 ቁጥር 49/1284፣ ነሐሴ ፲፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. የወጣ፣ ገጾች 4፣55</ref> የነዳጅ ፍጆታው ከሌሎች አውሮፕላኖች በ20 ከመቶ የተሻለ ሲሆን ፍጥነቱ ከድምፅ ፍጥነት በ11 ከመቶ ያንሳል።<ref name="reporter" /> [[ጃፓን]] ከዓለም የመጀመሪያው የድሪምላይነር አብራሪ ናት። [[ኢትዮጵያ]] ከዓለም ሁለተኛ፣ ከአፍሪካ ደግሞ ብቸኛዋ አብራሪ ናት።<ref name="reporter" /> [[የኢትዮጵያ አየር መንገድ]] በጠቅላላ አሥር ድሪምላይነሮችን በ1.5 ቢሊዮን ዶላር ገዝቷል።<ref name="reporter" /> ከተገዙት አሥር አየር-ዠበቦች የመጀመሪያውና በሰሌዳ ቁጥር ''ET-AOQ'' የተመዘገበው አየር-ዠበብ [[ነሐሴ ፲፩]] ቀን [[2004|፳፻፬]] ዓ/ም ከ[[ዋሽንግተን ዲሲ]] ተነስቶ [[አዲስ አበባ]]፣ [[ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ]] ደማቅ አቅባበል ተደርጎለታል።<ref>http://www.flightglobal.com/news/articles/ethiopians-first-787-arrives-at-addis-ababa-375615/</ref>
'''ቦይንግ 787 ድሪምላይነር''' በ[[ቦይንግ]] የተሠራ የረዥም ርቀት፣ ጥንድ ሞተር አውሮፕላን ነው። የአውሮፕላኑ አብዛኛው ክፍሎች ከ[[ካርቦን ኮምፖሲት]] ማቴሪያል በመሠራታቸው፣ አውሮፕላኑ ከቀደምት አውሮፕላኖች የቀለለ ነው።<ref name="reporter">[[ሪፖርተር]] ጋዜጣ፣ ቅፅ 17 ቁጥር 49/1284፣ ነሐሴ ፲፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. የወጣ፣ ገጾች 4፣55</ref> የነዳጅ ፍጆታው ከሌሎች አውሮፕላኖች በ20 ከመቶ የተሻለ ሲሆን ፍጥነቱ ከድምፅ ፍጥነት በ11 ከመቶ ያንሳል።<ref name="reporter" /> [[ጃፓን]] ከዓለም የመጀመሪያው የድሪምላይነር አብራሪ ናት። [[ኢትዮጵያ]] ከዓለም ሁለተኛ፣ ከአፍሪካ ደግሞ ብቸኛዋ አብራሪ ናት።<ref name="reporter" /> [[የኢትዮጵያ አየር መንገድ]] በጠቅላላ አሥር ድሪምላይነሮችን በ1.5 ቢሊዮን ዶላር ገዝቷል።<ref name="reporter" /> ከተገዙት አሥር አየር-ዠበቦች የመጀመሪያውና በሰሌዳ ቁጥር ''ET-AOQ'' የተመዘገበው አየር-ዠበብ [[ነሐሴ ፲፩]] ቀን [[2004|፳፻፬]] ዓ/ም ከ[[ዋሽንግተን ዲሲ]] ተነስቶ [[አዲስ አበባ]]፣ [[ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ]] ደማቅ አቅባበል ተደርጎለታል።<ref>http://www.flightglobal.com/news/articles/ethiopians-first-787-arrives-at-addis-ababa-375615/</ref>



እትም በ12:27, 15 ሜይ 2013

የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ቦይንግ 787 ድሪምላይነር
All Nippon Airways Boeing 787-8

ቦይንግ 787 ድሪምላይነርቦይንግ የተሠራ የረዥም ርቀት፣ ጥንድ ሞተር አውሮፕላን ነው። የአውሮፕላኑ አብዛኛው ክፍሎች ከካርቦን ኮምፖሲት ማቴሪያል በመሠራታቸው፣ አውሮፕላኑ ከቀደምት አውሮፕላኖች የቀለለ ነው።[1] የነዳጅ ፍጆታው ከሌሎች አውሮፕላኖች በ20 ከመቶ የተሻለ ሲሆን ፍጥነቱ ከድምፅ ፍጥነት በ11 ከመቶ ያንሳል።[1] ጃፓን ከዓለም የመጀመሪያው የድሪምላይነር አብራሪ ናት። ኢትዮጵያ ከዓለም ሁለተኛ፣ ከአፍሪካ ደግሞ ብቸኛዋ አብራሪ ናት።[1] የኢትዮጵያ አየር መንገድ በጠቅላላ አሥር ድሪምላይነሮችን በ1.5 ቢሊዮን ዶላር ገዝቷል።[1] ከተገዙት አሥር አየር-ዠበቦች የመጀመሪያውና በሰሌዳ ቁጥር ET-AOQ የተመዘገበው አየር-ዠበብ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ከዋሽንግተን ዲሲ ተነስቶ አዲስ አበባቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ደማቅ አቅባበል ተደርጎለታል።[2]

ማመዛገቢያ

  1. ^ ሪፖርተር ጋዜጣ፣ ቅፅ 17 ቁጥር 49/1284፣ ነሐሴ ፲፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. የወጣ፣ ገጾች 4፣55
  2. ^ http://www.flightglobal.com/news/articles/ethiopians-first-787-arrives-at-addis-ababa-375615/


መለጠፊያ:Link FA