ከ«የከለዳውያን ዑር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «'''የከለዳውያን ዑር''' ወይም '''ዑር ከላውዴዎን''' (ዕብራይስጥ፦ אוּר כַּשְׂדִים /ኡር ከሥዲም/) በ...»
 
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''የከለዳውያን ዑር''' ወይም '''ዑር ከላውዴዎን''' ([[ዕብራይስጥ]]፦ אוּר כַּשְׂדִים /ኡር ከሥዲም/) በ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] መሠረት [[አብርሃም]] የተወለደበት ከተማ ነበረ።
'''የከለዳውያን ዑር''' ወይም '''ዑር ከላውዴዎን''' ([[ዕብራይስጥ]]፦ אוּר כַּשְׂדִים /ኡር ከሥዲም/) በ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] መሠረት [[አብርሃም]] የተወለደበት ከተማ ነበረ።

በ[[ኦሪት ዘፍጥረት]] 11:28 ዘንድ [[ታራ]] የአብርሃምን ወንድም ሐራንን የወለደበት አገር የከለዳውያን ዑር ነበር፣ በ11:32 ታራ ከአብራም፣ [[ሎጥ]]ና [[ሦራ]] ጋር ከከለዳውያን ዑር ወጥተው በ[[ካራን]] ተቀመጡ።

በ[[ኩፋሌ]] 10፡24 መሠረት «የከለዳውያን ዑር» በ[[አርፋክስድ]] ወገን በኬሴድ ልጅ በዑር በ1687 አመተ አለም ተሠርቶ ነበር። [[ሴሮሕ]]፣ [[ናኮር]]ና [[ታራ]] ሁላቸው በዛ ይኖሩ ነበር።

በቀድሞው [[አይሁድ]]ና [[አረብ]] ልማድ ግን «የከላውዴዎን ኡር» በስሜን [[ሜስጴጦምያ]] በ«ኡርፋ» ([[ኤደሣ]]) እንደ ተገኘ ይባላል። ሆኖም ይህ ቦታ «ኡርፋ» የሚለውን ስም ያገኘው በኋለኛ ዘመን (ከ300 ዓክልበ. በኋላ)

የ[[ሥነ ቅርስ]] ሊቅ [[ሌዮናርድ ዉሊ]] «የከላውዴዎን ኡር»ና በ[[ኤፍራጥስ]] ላይ በ[[ሱመር]] የነበረው [[ዑር]] አንድላይ እንደ ነበሩ አሳመነ።


{{መዋቅር}}
{{መዋቅር}}
መስመር፡ 5፦ መስመር፡ 13፦
[[መደብ:የቀድሞ ከተሞች]]
[[መደብ:የቀድሞ ከተሞች]]
[[መደብ:መጽሐፍ ቅዱስ]]
[[መደብ:መጽሐፍ ቅዱስ]]

[[en:Ur Kaśdim]]

እትም በ22:20, 22 ሜይ 2013

የከለዳውያን ዑር ወይም ዑር ከላውዴዎን (ዕብራይስጥ፦ אוּר כַּשְׂדִים /ኡር ከሥዲም/) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት አብርሃም የተወለደበት ከተማ ነበረ።

ኦሪት ዘፍጥረት 11:28 ዘንድ ታራ የአብርሃምን ወንድም ሐራንን የወለደበት አገር የከለዳውያን ዑር ነበር፣ በ11:32 ታራ ከአብራም፣ ሎጥሦራ ጋር ከከለዳውያን ዑር ወጥተው በካራን ተቀመጡ።

ኩፋሌ 10፡24 መሠረት «የከለዳውያን ዑር» በአርፋክስድ ወገን በኬሴድ ልጅ በዑር በ1687 አመተ አለም ተሠርቶ ነበር። ሴሮሕናኮርታራ ሁላቸው በዛ ይኖሩ ነበር።

በቀድሞው አይሁድአረብ ልማድ ግን «የከላውዴዎን ኡር» በስሜን ሜስጴጦምያ በ«ኡርፋ» (ኤደሣ) እንደ ተገኘ ይባላል። ሆኖም ይህ ቦታ «ኡርፋ» የሚለውን ስም ያገኘው በኋለኛ ዘመን (ከ300 ዓክልበ. በኋላ)

ሥነ ቅርስ ሊቅ ሌዮናርድ ዉሊ «የከላውዴዎን ኡር»ና በኤፍራጥስ ላይ በሱመር የነበረው ዑር አንድላይ እንደ ነበሩ አሳመነ።