ከ«ሐምሌ ፬» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
Robot-assisted disambiguation: እንግሊዝ - Changed link(s) to ዩናይትድ ኪንግደም
Robot-assisted disambiguation: ኮንጎ - Changed link(s) to ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ
 
መስመር፡ 8፦ መስመር፡ 8፦
*[[1917|፲፱፻፲፯]] ዓ.ም - በ[[መቅደላ]] ጦርነት በእንግሊዞች ከተወሰዱት ሁለት የ[[ዓፄ ቴዎድሮስ]] ዘውዶች አንደኛው የብር ዘውድ በዛሬው ዕለት ለ[[ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ|ግርማዊት ንግሥት ዘውዲቱ]] ተመለሰ። ከወርቅ የተሠራው ዘውድ አሁንም [[ዩናይትድ ኪንግደም|እንግሊዝ]] አገር ይገኛል።
*[[1917|፲፱፻፲፯]] ዓ.ም - በ[[መቅደላ]] ጦርነት በእንግሊዞች ከተወሰዱት ሁለት የ[[ዓፄ ቴዎድሮስ]] ዘውዶች አንደኛው የብር ዘውድ በዛሬው ዕለት ለ[[ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ|ግርማዊት ንግሥት ዘውዲቱ]] ተመለሰ። ከወርቅ የተሠራው ዘውድ አሁንም [[ዩናይትድ ኪንግደም|እንግሊዝ]] አገር ይገኛል።


*[[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም - ሞይስ ሾምቤ ካታንጋ የተሰኘውን የ[[ኮንጎ]] ግዛት በ[[ቤልጅግ]] መንግሥት ድጋፍ ነፃ መሆኑን ይፋ አደረገ።
*[[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም - ሞይስ ሾምቤ ካታንጋ የተሰኘውን የ[[ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ|ኮንጎ]] ግዛት በ[[ቤልጅግ]] መንግሥት ድጋፍ ነፃ መሆኑን ይፋ አደረገ።





በ02:00, 27 ኦገስት 2013 የታተመው ያሁኑኑ እትም

ሐምሌ ፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፬ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፪ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፩ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፱ ዓ/ም - በንግሥት ዘውዲቱ እና በአልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ ትዕዛዝ መሠረት በራስ ደምሴ የተመራ ሠራዊት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ቢተወደድ ኃይለ ጊዮርጊስን በ እግር ሰንሰለት ታሥረው ንብረታቸው ሁሉ ተወረሰ።
  • ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ሞይስ ሾምቤ ካታንጋ የተሰኘውን የኮንጎ ግዛት በቤልጅግ መንግሥት ድጋፍ ነፃ መሆኑን ይፋ አደረገ።


ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ