ከ«ቡሩሻንዳ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «thumb|280px|ፑሩሽሐቱም '''ቡሩሻንዳ''' ወይም '''ፑሩሽሐቱም''' የጥንታዊ ሐቲ (አሁን በ...»
 
No edit summary
 
መስመር፡ 2፦ መስመር፡ 2፦
'''ቡሩሻንዳ''' ወይም '''ፑሩሽሐቱም''' የጥንታዊ [[ሐቲ]] (አሁን በ[[ቱርክ]]) ከተማ ነበር። ሥፍራው ዛሬ ለሥነ ቅርስ እርግጥኛ አይደለም። ከ[[ቱዝ ጎሉ]] ሐይቅ ደቡብ እንደ ተገኘ ይታስባል።
'''ቡሩሻንዳ''' ወይም '''ፑሩሽሐቱም''' የጥንታዊ [[ሐቲ]] (አሁን በ[[ቱርክ]]) ከተማ ነበር። ሥፍራው ዛሬ ለሥነ ቅርስ እርግጥኛ አይደለም። ከ[[ቱዝ ጎሉ]] ሐይቅ ደቡብ እንደ ተገኘ ይታስባል።


በ[[ኬጥኛ]] የተጻፈው ግጥም ''የውግያ ንጉሥ'' ስለ [[ታላቁ ሳርጎን]] ምዕራብ ዘመቻ ነው። ይህ ጽሑፍ በ[[አካድኛ]] ትርጉም ደግሞ በ[[አሦር]]ና በ[[አማርና ደብዳቤዎች]] መካከል (በ[[ግብጽ]]) ተገኝቷል። ሳርጎን በጥልቅ በሐቲ አገር እንደ ዘመተ ይናገራሉ። ጽሁፉ እንደሚተርከው፣ በሐቲ በ[[ካነሽ]] የኖሩት አካዳዊ ነጋዴዎች በቡሩሻንዳ ንጉሥ ኑርዳጋል ስለ ተበደሉ ሳርጎን በሩቅ መንገድ ከሠራዊቱ ጋር መጥቶ ኑርዳጋልን እንዲቀጣው በሚል ልመና ልከው አስረዱት። የኑርዳጋል ሰዎች በጸጥታቸው እየኮሩ ዝም ብሎ የሳርጎን ሥራዊት ደረሰና ቶሎ አሸነፋቸው። ሦስት ዓመት በቡሩሻንዳ ቆይተው የከተማውን ግድግዶች ሰበሩ ይላል። ይህ ታሪክ ግን ከገለጸው ዘመን በኋላ እንደ ተጻፈ ይይታስባል።
በ[[ኬጥኛ]] የተጻፈው ግጥም ''የውግያ ንጉሥ'' ስለ [[ታላቁ ሳርጎን]] ምዕራብ ዘመቻ ነው። ይህ ጽሑፍ በ[[አካድኛ]] ትርጉም ደግሞ በ[[አሦር]]ና በ[[አማርና ደብዳቤዎች]] መካከል (በ[[ግብጽ]]) ተገኝቷል። ሳርጎን በጥልቅ በሐቲ አገር እንደ ዘመተ ይናገራሉ። ጽሁፉ እንደሚተርከው፣ በሐቲ በ[[ካነሽ]] የኖሩት አካዳዊ ነጋዴዎች በቡሩሻንዳ ንጉሥ ኑርዳጋል ስለ ተበደሉ ሳርጎን በሩቅ መንገድ ከሠራዊቱ ጋር መጥቶ ኑርዳጋልን እንዲቀጣው በሚል ልመና ልከው አስረዱት። የኑርዳጋል ሰዎች በጸጥታቸው እየኮሩ ዝም ብሎ የሳርጎን ሥራዊት ደረሰና ቶሎ አሸነፋቸው። ሦስት ዓመት በቡሩሻንዳ ቆይተው የከተማውን ግድግዶች ሰበሩ ይላል። ይህ ታሪክ ግን ከገለጸው ዘመን በኋላ እንደ ተጻፈ ይታስባል።


ከዚህ በኋላ በካነሽ ንጉሥ [[አኒታ]] ዘመን ሰነዶች ውስጥ ቡሩሻንዳ እንደገና ይጠቀሳል። የቡሩሻንዳ ንጉሥ ለአኒታ እጅ እንደ ሰጠ ይላል። ይህ የካነሽ ግዛት በኋላ [[የኬጥያውያን መንግሥት]] ሆነ።
ከዚህ በኋላ በካነሽ ንጉሥ [[አኒታ]] ዘመን ሰነዶች ውስጥ ቡሩሻንዳ እንደገና ይጠቀሳል። የቡሩሻንዳ ንጉሥ ለአኒታ እጅ እንደ ሰጠ ይላል። ይህ የካነሽ ግዛት በኋላ [[የኬጥያውያን መንግሥት]] ሆነ።

በ05:11, 24 ሴፕቴምበር 2013 የታተመው ያሁኑኑ እትም

ፑሩሽሐቱም

ቡሩሻንዳ ወይም ፑሩሽሐቱም የጥንታዊ ሐቲ (አሁን በቱርክ) ከተማ ነበር። ሥፍራው ዛሬ ለሥነ ቅርስ እርግጥኛ አይደለም። ከቱዝ ጎሉ ሐይቅ ደቡብ እንደ ተገኘ ይታስባል።

ኬጥኛ የተጻፈው ግጥም የውግያ ንጉሥ ስለ ታላቁ ሳርጎን ምዕራብ ዘመቻ ነው። ይህ ጽሑፍ በአካድኛ ትርጉም ደግሞ በአሦርና በአማርና ደብዳቤዎች መካከል (በግብጽ) ተገኝቷል። ሳርጎን በጥልቅ በሐቲ አገር እንደ ዘመተ ይናገራሉ። ጽሁፉ እንደሚተርከው፣ በሐቲ በካነሽ የኖሩት አካዳዊ ነጋዴዎች በቡሩሻንዳ ንጉሥ ኑርዳጋል ስለ ተበደሉ ሳርጎን በሩቅ መንገድ ከሠራዊቱ ጋር መጥቶ ኑርዳጋልን እንዲቀጣው በሚል ልመና ልከው አስረዱት። የኑርዳጋል ሰዎች በጸጥታቸው እየኮሩ ዝም ብሎ የሳርጎን ሥራዊት ደረሰና ቶሎ አሸነፋቸው። ሦስት ዓመት በቡሩሻንዳ ቆይተው የከተማውን ግድግዶች ሰበሩ ይላል። ይህ ታሪክ ግን ከገለጸው ዘመን በኋላ እንደ ተጻፈ ይታስባል።

ከዚህ በኋላ በካነሽ ንጉሥ አኒታ ዘመን ሰነዶች ውስጥ ቡሩሻንዳ እንደገና ይጠቀሳል። የቡሩሻንዳ ንጉሥ ለአኒታ እጅ እንደ ሰጠ ይላል። ይህ የካነሽ ግዛት በኋላ የኬጥያውያን መንግሥት ሆነ።