ከ«መርነፈሬ አይ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 14፦ | መስመር፡ 14፦ | ||
'''መርነፈሬ አይ''' [[ግብጽ]] በ[[2ኛው ጨለማ ዘመን]] ([[13ኛው ሥርወ መንግሥት]]) ምናልባት ከ1665 እስከ 1661 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ [[ፈርዖን]] ነበረ። |
'''መርነፈሬ አይ''' [[ግብጽ]] በ[[2ኛው ጨለማ ዘመን]] ([[13ኛው ሥርወ መንግሥት]]) ምናልባት ከ1665 እስከ 1661 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ [[ፈርዖን]] ነበረ። |
||
[[የቶሪኖ ቀኖና]] በተባለው ዝርዝር ዘንድ፣ ዘመኑ ለ፳፫ ዓመታትና ፰ ወር ቆየ፤ ዳሩ ግን ለዘመኑ ቅርሶቹ ወይም ፍርስራሶቹ ጥቂት በመሆናቸው እስከዚያ ያህል ድረስ መግዛቱ አጠራጣሪ ነው። የግብጽ ታሪክ መምህሮች |
[[የቶሪኖ ቀኖና]] በተባለው ዝርዝር ዘንድ፣ ዘመኑ ለ፳፫ ዓመታትና ፰ ወር ቆየ፤ ዳሩ ግን ለዘመኑ ቅርሶቹ ወይም ፍርስራሶቹ ጥቂት በመሆናቸው እስከዚያ ያህል ድረስ መግዛቱ አጠራጣሪ ነው። የግብጽ ታሪክ መምህሮች እንደሚያውቁ በዘመኑ መጨረሻ «አስተዳደሩ ፈጽሞ ወድቆ ነበር ይመስላል»። ዋና ከተማው [[እጅታዊ]] ከርሱ በኋላ ተተወ፣ ተከታዮቹም የ[[ጤቤስ]] ገዦች ብቻ እንጂ የመላውን ግብጽ ፈርዖኖች አልነበሩም። የዚህ ምክንያት የግብጽ ሃይል እጅግ ተደክሞ [[ሂክሶስ]] የተባለው [[አሞራዊ]] ወገን በዚያን ጊዜ በስሜን ወረራ ስላደረገ ነው። |
||
የመርነፈሬ አይ መቃብር እስካሁን መቸም አልተገኘም። |
የመርነፈሬ አይ መቃብር እስካሁን መቸም አልተገኘም። |
እትም በ01:48, 12 ሜይ 2015
ዋሂብሬ ኢቢያው | |
---|---|
የመርነፈሬ ቅርስ | |
የግብጽ ፈርዖን | |
ግዛት | 1665-1661 ዓክልበ. ግ. |
ቀዳሚ | ዋሂብሬ ኢቢያው |
ተከታይ | መርሆተፕሬ ኢኒ |
ሥርወ-መንግሥት | 13ኛው ሥርወ መንግሥት |
መርነፈሬ አይ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1665 እስከ 1661 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ።
የቶሪኖ ቀኖና በተባለው ዝርዝር ዘንድ፣ ዘመኑ ለ፳፫ ዓመታትና ፰ ወር ቆየ፤ ዳሩ ግን ለዘመኑ ቅርሶቹ ወይም ፍርስራሶቹ ጥቂት በመሆናቸው እስከዚያ ያህል ድረስ መግዛቱ አጠራጣሪ ነው። የግብጽ ታሪክ መምህሮች እንደሚያውቁ በዘመኑ መጨረሻ «አስተዳደሩ ፈጽሞ ወድቆ ነበር ይመስላል»። ዋና ከተማው እጅታዊ ከርሱ በኋላ ተተወ፣ ተከታዮቹም የጤቤስ ገዦች ብቻ እንጂ የመላውን ግብጽ ፈርዖኖች አልነበሩም። የዚህ ምክንያት የግብጽ ሃይል እጅግ ተደክሞ ሂክሶስ የተባለው አሞራዊ ወገን በዚያን ጊዜ በስሜን ወረራ ስላደረገ ነው።
የመርነፈሬ አይ መቃብር እስካሁን መቸም አልተገኘም።
ቀዳሚው ዋሂብሬ ኢቢያው |
የግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን 1665-1661 ዓክልበ. ግድም |
ተከታይ መርሆተፕሬ ኢኒ |
ዋቢ ምንጭ
- K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)